2 Samuel 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሓንቲ ለባም ሰበይቲ ካብታ ከተማ ጸዊዓ፡ ስምዑ፡ ስምዑ! ንዮኣብ፡ ምሳኻ ምእንቲ ኽዛረብ፡ ናብዚ ቅረብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከቅጥሩም አንዲት ብልሃተኛ ሴት፥ “ስሙ፥ ስሙ፥ ኢዮአብንም፦ እነግርህ ዘንድ ወደዚህ ቅረብ በሉት” ስትል ጮኸች። ወደ እርስዋም ቀረበ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከከተማይቱም አንዲት ብልሃተኛ ሴት። ስሙ፥ ስሙ፤ ኢዮአብንም። እነግርህ ዘንድ ወደዚህ ቅረብ በሉት ስትል ጮኸች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያ አንዲት ብልኅ ሴት ድምፅዋን ከፍ አድርጋ፥ “ስሙ! ስሙ! ኢዮአብን ላነጋግርህ እንድችል ወደዚህ ና በሉት” አለቻቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካታማፐ እት ኤራንቻ ምሽራታ ኡንቱንታ ጼሳደ፥ “ስስተ! ስስተ! ቢደ፥ እዮኣባ ጼግተ። ታን አዉ ኦድያባይ ደኤ” ያጋዱ። እ ምሽራትኮ ቢና አ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
katamaappe itti eranchcha mishirata unttuntta s'eesaade, «sisite! sisite! Biide, Iyoo'aaba s'eegite. Taani aw odiyaabay de'ee» yaagaaddu. I mishiratikko biina Aa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
he katamayn issi wozinama maccassi dizaara ba qaala dhoqqu histtada «Aso siyite! Siyite! Iyo7aabes ta yootana miishshi diza gishshas izi haa yaana mala izas yootite!» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ካታማይን ኢሲ ዎዚናማ ማጫሲ ዲዛራ ባ ቃላ ቁ ሂስታዳ «ኣሶ ሲዪቴ! ሲዪቴ! ኢዮኣቤስ ታ ዮታና ሚሺ ዲዛ ጊሻስ ኢዚ ሃ ያና ማላ ኢዛስ ዮቲቴ!» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካታማፐ እስ ጭንጫ ማጫስ ኤንታ ፄጋዳ፥ “ስእተ! ስእተ! ብድ፥ እዮኣባ ፄግተ። ታኒ እያዉ ኦዳናባይ ደኤስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
katamaape issi cinca maccasi enta xeegada, “Si7ite! Si7ite! Bidi, Iyo7aaba xeegite. Taani iyaw odanabay de7ees” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንዲት ብልኅ ሴት ድምፅዋን ከፍ አድርጋ፣ “ስሙ! ስሙ! ለኢዮአብ የምነግረው ነገር ስላለ ወደዚህ እንዲመጣ ንገሩት” አለቻቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በከተማይቱ ውስጥ የምትኖር አንዲት ብልኅ ሴት በቅጽሩ ላይ ሆና ድምፅዋን ከፍ በማድረግ “ስሙ! ስሙ! ኢዮአብ ወደዚህ ይመጣ ዘንድ ንገሩት፤ እኔ ላነጋግረው እፈልጋለሁ!” አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኻብታ ኸተማ ሓንቲ ብልሂ ሰበይቲ “ስምዑ፥ ስምዑ፥ በይዛኻትኩም ንኢዮኣብ ‘ክዛረበካ ናብዙይ ቅረብ’ በሉለይ” እናበለት ዓው ኢላ ተዛረበት።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኻብታ ኸተማ ሓንቲ ብልሂ ሰበይቲ፡ ስምዑ፡ ስምዑ፡ በጃኹም፡ ንዮኣብ፡ ክዛረበካ ኽሳዕ ናብዚ ቕረብ፡ በሉለይ፡ ኢላ ጨደረት።