2 Samuel 20:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ሓደ ካብቶም ኣብ እስራኤል ዘለዉ ፈተውቲ ሰላምን እሙናትን እየ። ኣብ እስራኤል ከተማን ኣደን ትደልዩ፤ ስለምንታይ ርስቲ እግዚኣብሄር ክትበልዕዎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእስራኤል ኀያላን ዘንድ ሰላምን ከሚወድዱት አንድዋ ነኝ፤ አንተ ግን በእስራኤል ያለችውን ከተማና እናት ከተማን ለማፍረስ ትሻለህ፤ ስለምንስ የእግዚአብሔርን ርስት ታጠፋለህ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእስራኤል ዘንድ ሰላምንና እውነትን ከሚወድዱ እኔ ነኝ፤ አንተ በእስራኤል ያለችውን ከተማና እናት ለማፍረስ ትሻለህ፤ ስለ ምንስ የእግዚአብሔርን ርስት ትውጣለህ? ብላ ተናገረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእስራኤል ሰላማዊና ታማኝ ከሆኑ ሰዎች መካከል አንዷ እኔ ነኝ፤ አንተ በእስራኤል እናት የሆነችውን ከተማ ለማጥፋት ትሻለህ፤ የጌታን ርስት ለመዋጥ የፈለግኸው ለምንድን ነው?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ግዶን ሳሮ ደእያ አማነትያ አሳይ ኑና። እስራኤልያ ቢታን ደእያ አየ ካታማ ኔን ባይዛናዉ ማላሳ። ኔን መና ጎዳ ቡዞ ቢታ አያዉ ይሳናዉ ኮያይ?” ያጋደ ሃሳያዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa giddon saro de'iyaa ammanettiyaa Asay nuuna. Israa'eeliyaa biittan de'iyaa Aaye katamaa neeni bayzzanaw malaasa. Neeni Med'inaa Godaa buzo biittaa ayaw d'ayssanaw koyay?» yaagaadde haasayaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He katamaya gita katama; Isra7eelen saroy kumidaaranne ammanettida katamaya izo; histtiin neni Isra7eelen aayo gididaaro dhayssana koyaasa. GODAA xinxxoyo mittanaas ays ne koyay?» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ካታማያ ጊታ ካታማ፤ ኢስራኤሌን ሳሮይ ኩሚዳራኔ ኣማኔቲዳ ካታማያ ኢዞ፤ ሂስቲን ኔኒ ኢስራኤሌን ኣዮ ጊዲዳሮ ይሳና ኮያሳ። ጎዳ ጺንጾዮ ሚታናስ ኣይስ ኔ ኮያይ?» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ግዶን ሳሮነ አማንያ አስ ኑና። እስራኤለ ቢታን አዮ ግድዳ ካታምዉ ኔኒ ይሳናዉ ቆፓሳ። ኔኒ ጎዳ ላታ ቢታ አይስ ይሳናዉ ኮያይ?” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele giddon saronne ammanthiya asi nuna. Isra7eele biittan aayo gidida katamiw neeni dhaysanaw qopaasa. Neeni Godaa laata biitta ayis dhaysanaw koyay?” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእስራኤል ሰላማዊና ታማኝ ከሆኑ ሰዎች መካከል አንዷ እኔ ነኝ፤ አንተ በእስራኤል እናት የሆነችውን ከተማ ለማጥፋት ትሻለህ፤ የእግዚአብሔርን ርስት ለመዋጥ የፈለግኸው ለምንድን ነው?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእኔ ከተማ ግን ታላቅ ከተማ ናት፤ በእስራኤል ሰላም የሰፈነባትና ታማኝ ከተማ እርስዋ ናት፤ ታዲያ፥ አንተ ይህችን ከተማ ለመደምሰስ ለምን ታቅዳለህ? የእግዚአብሔር ርስት የሆነውን ነገር ለማፍረስ ትፈልጋለህን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ እስራኤል ሰላምን ሓቅን ካብ ዝፈትዉ ኣነ እየ፤ ንስኻ ደኣ ስለ ምንታይ ነዛ ኣብ እስራኤል እኖ ዝኾነት ከተማ ኽተፍርሳ ትደሊ ኣለኻ? ስለ ምንታይከ ኢኻ ነታ ርስቲ እግዚኣብሄር እትውሕጥ?” ኢላ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነስ ኣብ እስራኤል ሰላማዊትን እምንትን እየ፡ ንስኻኸ ነዛ ኣብ እስራኤል ከተማን ኣደን ዝዀነት ከተፍርሳ ትደሊ ኣሎኻ። ስለምንታይ ኢኻ ርስቲ እግዚኣብሄር እትውሕጥ ዘሎኻ ኢላ ተዛረበት።