2 Samuel 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ ንኣማሳ፡ ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ንሰብ ይሁዳ ኣኪብካ ኣብዚ ተረኺብካ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም አሜሳይን፥ “የይሁዳን ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ ጥራልኝ፤ አንተም አብረህ በዚህ ሁን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም አሜሳይን። የይሁዳን ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ ጥራልኝ፥ አንተም አብረህ በዚህ ሁን አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ንጉሡ አማሳይን፥ “የይሁዳ ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ፥ ወደ እኔ እንዲመጡ ጥራልኝ፤ አንተ ራስህም እንድትገኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ካቲ አማሳ፥ “ይሁዳ አሳ ኡባ ሄዙ ጋላሳን ታዉ ጼሳደ ሺሻ፤ ያታደ ኔንካ ነ ሁጲያዉ ኡንቱንቱና ሺቃ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan kaatii Amaasa, «Yihudaa asaa ubbaa heezzu gallassan taw s'eesaade shiishsha; yaataade neenikka ne huup'iyaw unttunttunna shiik'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawozi Amasas, «Yuhuda asay ubbay heedzdzu gallassa giddon taakko yaana mala xeyga; nekka ne hu7era beetta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ኣማሳስ፥ «ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይ ሄ ጋላሳ ጊዶን ታኮ ያና ማላ ጼይጋ፤ ኔካ ኔ ሁኤራ ቤታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ አማሳኮ፥ “ይሁዳ አሳ ኡባ ሄ ጋላሳን ታዉ ፄጋዳ ሺሻ፤ ነካ ኤንታራ ሺቃ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Amaasako, “Yihuda asa ubbaa heedzu gallasan taw xeegada shiisha; neka entara shiiqa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ንጉሡ አሜሳይን፣ “የይሁዳ ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ፣ ወደ እኔ እንዲመጡ ጥራልኝ፤ አንተ ራስህም ተገኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም ዐማሣን “የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ጠርተህ በአንድነት ሰብስብና ከነገ ወዲያ ይዘሃቸው ወደዚህ ተመለስ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ድማ ንኣሜሳይ “ንሰብ ይሁዳ በዘን ሰለስተ መዓልቲ ኣኽትተለይ፤ ንስኻ ኸዓ ሒዝካዮም ኣብዙይ ተረኸብ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ድማ ንዓማሳ፡ ንሰብ ይሁዳ በዘን ሰለስተ መዓልቲ ኣኽትተለይ፡ ንስኻ ኸኣ ኣብዚ ተረኸብ፡ በሎ።