2 Samuel 21:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዞም ኣርባዕተ ኣብ ጋት ካብቲ ግዙፍ ተወሊዶም ብኢድ ዳዊትን ብኢድ ባሮቱን ወደቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚያም አራቱ በጌት ውስጥ ከረዐይት የተወለዱ የራፋይም ወገኖች ነበሩ፤ በዳዊትም እጅ በአገልጋዮቹም እጅ ወደቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚያም አራቱ በጌት ውስጥ ከራፋይም የተወለዱ ነበሩ፤ በዳዊትም እጅ በባሪያዎቹም እጅ ወደቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህ አራቱ በጌት የራፋይም ዘሮች የነበሩ ናቸው፤ እነርሱም በዳዊትና በአገልጋዮቹ እጅ ወደቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ኦይዳቱ ጋተ ካታማን ደእያ አዱሳ ምኖ አሳቱዋ ያራቱዋ። ኡንቱንታ ዳዊተነ አ አሳቱ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He oyddatuu Gaate kataman de'iyaa adussa mino asatuwaa yaratuwaa. Unttuntta Daawitenne Aa asatuu wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayti oyddati Geeten diza Erafaye zereththata; isttika Dawite kusheninne iza asata kushen kundida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይቲ ኦይዳቲ ጌቴን ዲዛ ኤራፋዬ ዜሬታ፤ ኢስቲካ ዳዊቴ ኩሼኒኔ ኢዛ ኣሳታ ኩሼን ኩንዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ኦይዳት ጋተን ደእያ ራፋያ ያራታ። ኤንታ ዳዊቲነ እያ አሳይ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha oyddati Gaaten de7iya Raafa yarata. Enta Dawitinne iya asay wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህ አራቱ በጌት የራፋይም ዘሮች የነበሩ ናቸው፤ እነርሱም በዳዊትና በሰዎቹ እጅ ወደቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህ አራቱ የጋት ኀያላን ሰዎች የራፋይም ዘሮች ሲሆኑ ሁሉንም ዳዊትና አገልጋዮቹ ገደሉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዞም ኣርባዕተ እዚኣቶም ኣብ ጌት ካብ ራፋይም ዝተወለዱ ነበሩ፤ ብኢድ ዳዊትን ብኢድ ሰቡን ከዓ ተቐተሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እዞም ኣርባዕተ እዚኣቶም ኣብ ጋት ካብ ራፋ ተወልዱ፡ ብኢድ ዳዊትን ብኢድ ገላዉኡን ከኣ ወደቑ።