2 Samuel 22:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ዙርያኡ ድማ ድንኳን ጸልማት፡ ጸሊም ማያትን ረጒድ ደበና ሰማይን ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መሰወርያውን ጨለማ አደረገ፤ በዙሪያውም የነበረውን ድንኳን የውኃ ጨለማ አደረገ፤ በደመናም አገዘፈው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መሰወርያውን ጨለማ፥ በዙሪያውም የነበረውን ድንኳን፥ በደመና ውስጥ የነበረ የጨለማ ውኃ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁለንተናውን በጨለማ ሰወረ፥ በውሃ በተሞላ ጥቅጥቅ ደመና፥ ራሱን ከበበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረና ማን ካሜዳ፤ አ ዱንካኒ እራና መዳ ሻርያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barena d'uman kammeedda; Aa dunkkaanii iraanna med'eedda shaariyaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dhumay iza giddoththides; dhippi gida ira shaaray iza genththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማይ ኢዛ ጊዶዴስ፤ ፒ ጊዳ ኢራ ሻራይ ኢዛ ጌንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባና ማን ተቅስ፤ እያ ዱንካነይ እራራ ስከትዳ ሻራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Bana dhuman teqis; iya dunkaaney irara siketida shaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጨለማው በዙሪያው እንዲከበው፣ ጥቅጥቅ ያለውም የሰማይ ዝናም ደመና እንዲሰውረው አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሁለንተናውን በጨለማ ሸፈነ። በውሃ የተሞላ ጥቅጥቅ ያለ ደመና ከቦታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሰወሪኡ ፀልማት፥ ማይ ዝተፅዓነ ኸቢድ ደመና ኸዓ ኸበቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ጸልማት እኩብ ማያትን ከቢድ ደበናን ኣብ ዙርያኡ ድንኳናት ገበሮ።