2 Samuel 22:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመቕጻዕቲ እግዚኣብሄርን ብነፍሒ ትንፋስ ኣፍንጫኡን መስመራት ባሕሪ ተራእየ፡ መሰረታት ዓለም ድማ ተረኺቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእግዚአብሔር ተግሣፅ የተነሣ፥ ከመዓቱም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የባሕር ፈሳሾች ታዩ፤ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ዘለፋ፥ ከመዓቱም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የባሕር ፈሳሾች ታዩ፥ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጌታ ተግሣጽ፥ ከአፍንጫው ከሚወጣው፥ ከእስትንፋሱ ቁጣ የተነሣ፥ የባሕር መተላለፊያዎች ታዩ፤ የምድር መሠረቶችም ተገለጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴሬዳ ዎደነ፥ ሀንቀቲደ ፔኑቄዳ ዎደ፥ አባ ሃይ ግሴዳ ቢታይ በቴዳ። ቃይ ሳኣ ባሱካ ቆንጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday seereedda wodenne, hank'k'ettiide peenuuk'eedda wode, Abbaa haatsay giseedda biittay betteedda. K'ay sa'aa baasuukka k'onc'c'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA seerappenne iza siidheppe keziza hanqo cuwaappe dendidayssan, abba giddon diza zulleti beettida; sa7a yochchati qonccida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ሴራፔኔ ኢዛ ሲፔ ኬዚዛ ሃንቆ ጩዋፔ ዴንዲዳይሳን፥ ኣባ ጊዶን ዲዛ ዙሌቲ ቤቲዳ፤ ሳኣ ዮቻቲ ቆንጪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሴርዳ ዎደነ ሀንቀትድ ፔኑቅዳ ዎደ፥ አባ ግዶን ቢታይ በንትስ፤ ሳኣ ባሶይካ ቆንጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday seerida wodenne hanqetidi peenuqida wode, abba giddon biittay bentis; Sa7aa baasoyka qoncis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር ተግሣጽ፣ ከአፍንጫው ከሚወጣው፣ ከእስትንፋሱ ቍጣ የተነሣ፣ የባሕር ሸለቆዎች ታዩ፤ የምድር መሠረቶችም ተገለጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ከአፍንጫው ከሚወጣው የእስትንፋስ ወላፈንና በግሣጼው የባሕሩ ውስጥ ወለል ታየ፥ የምድሩም መሠረት ተገለጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ተግሳፅ እግዚኣብሄር፥ ካብ መንፈስ እስትንፋስ መዓቱ ዝተልዓለ፥ መዓሙቝ ባሕሪ ተርኣየ፤ መሰረታት ዓለምውን ተቐልዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ብተግሳጽ እግዚኣብሄር፡ ካብ ምንፋስ ትንፋስ ኣፍንጫኡ፡ መዓሙቚ ባሕሪ ተራእየ፡ መሰረታት ዓለምውን ተቐልዔ።