2 Samuel 22:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ውጹዕ ህዝቢ ከናግፈካ እዩ፣ ኣዒንትኻ ግና ናብ ትዕቢተኛታት እየን፣ ምእንቲ ኽትድርብዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ የተዋረደውን ሕዝብ ታድናለህና፤ የትዕቢተኞችን ዐይኖች ግን ታዋርዳለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህና፤ የትዕቢተኞችን ዓይን ግን ታዋርዳለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህ፤ ዐይንህ ግን ያዋርዳቸው ዘንድ፥ ትዕቢተኞችን ይመለከታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረንታ ዝቂስያዋንታ አሻሳ፤ ሽን ባረንታ ቂስያዋንታ ዝቂሳናዉ ኔን ኡንቱንታ ጼላሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barentta zik'k'issiyaawantta ashshaasa; shin barentta d'ok'k'issiyaawantta zik'k'issanaw neeni unttuntta s'eellaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni qohettida deraa ashshaasa; gido attiin ne ayfey kawushshanaas otoranchchata xeellees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ቆሄቲዳ ዴራ ኣሻሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ኣይፌይ ካዉሻናስ ኦቶራንቻታ ጼሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባንታና ካዉሸይሳታ አሻሳ፤ ሽን ኦቶራንቾታ ካዉሻሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Bantana kawusheyisata ashshaasa; shin otoranchota kawushaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህ፤ ዐይንህ ግን ያዋርዳቸው ዘንድ፣ ትዕቢተኞችን ይመለከታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ትሑቶችን ታድናለህ፤ ትዕቢተኞችን ግን ታዋርዳለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ንዝተጠቕዑ ህዝቢ ተድሕን ኢኻሞ፤ ንዓይኒ ዕቡያት ግና ተዋርዶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጥቑዕ ህዝቢ ድማ ተድሕኖ ኢኻ፡ ነቶም ዕቡያት ግና ከተዋርዶም፡ ኣዒንትኻ ናባታቶም እየን።