2 Samuel 22:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣእጋረይ ከም ናይ ሓራምዝ ይገብሮ፡ ኣብ በረኽተይ ድማ ደው የብለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግሮቼን እንደ ዋልያ እግሮች አጸና፤ በኮረብቶችም አቆመኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግሮቼን እንደ ብሆር እግሮች የሚያበረታ፥ በኮረብቶችም የሚያቆመኝ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግሮቼን እንደ ብሆር እግር ያበረታል፤ በከፍታዎችም ላይ አጽንቶ ያቆመኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ታ ገድያ ገንእያ ገድያዳን ምንሴ። ታና ቃ ግሹዋን ሳሮተን ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I ta gediyaa gen"iyaa gediyaadan minisee. Taana d'ok'k'a gishuwaan sarotetsaan wotsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta tohota genessa toho mala pilatisees; dhoqqasohotan tana minththi essees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ቶሆታ ጌኔሳ ቶሆ ማላ ፒላቲሴስ፤ ቃሶሆታን ታና ሚን ኤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ታ ቶሁዋ ገንኤ ቶሆዳ ምንስ፤ ታና ቃ በሳን ምንድ ኤሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ta tohuwa gen7e tohoda minthees; tana dhoqa bessan minthidi essees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግሮቼን እንደ ብሆር እግሮች ያበረታል፤ በከፍታዎችም ላይ አጽንቶ ያቆመኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱ እግሮቼን እንደ ብሖር እግሮች ያጠነክራል፤ በከፍታ ቦታዎችም ያለ ሥጋት ለመቆም ያስችለኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ነእጋረይ ከም እግሪ እራብ ኣደልደለን፤ ኣብ እምባታት ከዓ ዘቑመኒ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግረይ ከም ናይ እራብ ገበረ፡ ኣብ ልዕሊ በረኽተይ ድማ ኣቘመኒ።