2 Samuel 23:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቤተይ ንኣምላኽ ከምኡ እኳ እንተ ዘይኰነት። ዝኾነ ኾይኑ ምሳይ ዘለኣለማዊ ቃል ኪዳን ኣተወ፣ ኣብ ኩሉ ስርዓት ዘለዎን ርግጸኛን፤ ከመይሲ እዚ ዅሉ ምድሓነይን ኩሉ ትምኒተይን እዩ፣ ዋላ እኳ እንተ ዘይዓበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በውኑ ቤቴ በኀ​ያሉ ዘንድ እን​ዲሁ አይ​ደ​ለ​ምን? ከእ​ኔም ጋር በዘ​መኑ ሁሉ የተ​ዘ​ጋ​ጀና የተ​ጠ​በቀ፥ የዘ​ለ​ዓ​ለም ቃል ኪዳን አድ​ር​ጎ​አል፤ መድ​ኀ​ኒ​ቴም ፈቃ​ዴም ሁሉ ይህ ነውና። ዐመ​ፀ​ኛም አይ​በ​ቅ​ል​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በውኑ ቤቴ በእግዚአብሔር ዘንድ እንዲሁ አይደለምን? ከእኔም ጋር በሁሉ ነገር ቅንና ጽኑ የሆነውን የዘላለም ቃል ኪዳን አድርጎአል፤ መድኃኒቴንና ፈቃዴን ሁሉ ያበቅላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁሉንም ነገር አዘጋጅቶና ጠብቆ፥ ከእኔ ጋር ዘላለማዊ ኪዳን ያደረገ፥ መዳኔን ከፍጻሜ የሚያደርሰው፥ መሻቴን ሁሉ የሚሰጠኝ እርሱ አይደለምን? በውኑ ቤቴ በእግዚአብሔር ዘንድ እንዲህ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ቱሙ ታ ጎልያ አሳይ ጾሳ ስንን ሱረ። እ ታናና መና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ፤ ኡባባይካ ሀ ቃላ ጫቁዋ ግዶን ጊጊደነ ምኒደ ኡቴዳ። ጾሳይ ታዉ ጾኑዋ እማና፤ ቃይ ታን አሞቴዳዋ ኡባ እ ቱሙፐ ፖላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Tumu ta golliyaa Asay S'oossaa sintsan suure. I taananna med'ina k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda; ubbabaykka ha k'aalaa c'aak'uwaa giddon giigiidenne minniide utteedda. S'oossay taw s'oonuwaa immana; k'ay taani amotteeddawaa ubbaa I tumuppe polana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ta keeththi Xoossa matan likke gidennee? Ubba miish giigsidinne naagidi, tanara mernaa caaqo qaala geliday iza gidennee? Ta atoteththa polo gaththanay ta amo ubbaa taas immanay iza gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታ ኬ ጾሳ ማታን ሊኬ ጊዴኔ? ኡባ ሚሽ ጊግሲዲኔ ናጊዲ፥ ታናራ ሜርና ጫቆ ቃላ ጌሊዳይ ኢዛ ጊዴኔ? ታ ኣቶቴ ፖሎ ጋናይ ታ ኣሞ ኡባ ታስ ኢማናይ ኢዛ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቱማ ታ ኬ አሳይ ፆሳ ስንን ሱረ፤ እ ታራ መርናዉ ጫቅስ፤ ሀ ጫቆይ ጊግድ፥ ምንድነ ናገትድ ደኤስ። ፆሳይ ታዉ ፆኖ እማና፤ ታ አሞትዳባ ኡባ እ ቱማ ፖላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tuma ta keetha asay Xoossa sinthan suure; I taara merinaw caaqis; ha caaqoy giigidi, minnidinne naagetidi de7ees. Xoossay taw xoono immana; ta amotidaba ubbaa I tuma polana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የእኔስ ቤት በእግዚአብሔር ዘንድ ትክክል አይደለምን? ሁሉንም ነገር አዘጋጅቶና ጠብቆ፣ ከእኔ ጋር ዘላለማዊ ኪዳን ያደረገ አይደለምን? ድነቴን ከፍጻሜ የሚያደርሰው፣ መሻቴን ሁሉ የሚሰጠኝ እርሱ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሁሉም ነገር የተመቻቸና አስተማማኝ፥ ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ከእኔ ጋር ስለ ገባ፥ በውኑ ቤቴ ለእግዚአብሔር ታማኝ አይደለም? ርዳታዬና ፍላጎቴስ ሁሉ እንዲሟላ አያደርግምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሓቂ ቤተይ ብእግዚኣብሄር፥ ከምኡዶ ኣይኮነን? ምሳይውን ንዘለኣለም ብዅሉ ቅኑዕን ፅኑዕን ንዝኾነ፥ ንዘለኣለም ቃል ኪዳን ገይሩ እዩ፤ ንዅሉ ምድሓነይን ድሌተይንከ ኣየብቍለለይን ድዩ?
Amharic Tigrinya 2011
ቤተይሲ ምስ ኣምላኽ ከምኡ ደይኰነን፡ ግናኸ ብዂሉ እተሰርዔን እተሐለወን ኪዳን ዘለኣለም ኣቚሙለይ እዩ እሞ፡ ኣየብቊለለይን ድዩ

Recommended Reading