2 Samuel 24:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣራውና ጠመተ እሞ፡ ንጉስን ገላውኡን ናብኡ ኪመጹ ረኣየ። ኣራውና ድማ ወጺኡ ገጹ ናብ መሬት ኣንቢሩ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ሰገደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኦርናም ሲመለከት ንጉሡና ብላቴናዎቹ ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ ኦርናም ወጥቶ በንጉሡ ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ሰገደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኦርናም ሲመለከት ንጉሡና ባሪያዎቹ ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ ኦርናም ወጥቶ በንጉሡ ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኦርናም ቁልቁል ሲመለከት፥ ንጉሡና አገልጋዮቹ ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ ኦርናም ወጥቶ በንጉሡ ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦርን ዱገ ጼልያ ዎደ፥ ካቲነ አ አሳቱ ባረኮ ይያዋንታ በኤዳ፤ ጋጻ ከሲደ፥ ባረ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ፥ ካትያዉ ጎይኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ornni duge s'eelliyaa wode, kaatiinne Aa asatuu barekko yiyaawantta be'eedda; gas'aa kesiide, bare deemuwaa sa'aa gatsiide, kaatiyaw goynneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ornay duge simmi xeellishin kawozinne iza derezi baakko yizayssa be7ides; izi kare kezidi izas biitta bolla hokki ziggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦርናይ ዱጌ ሲሚ ጼሊሺን ካዎዚኔ ኢዛ ዴሬዚ ባኮ ዪዛይሳ ቤኢዴስ፤ ኢዚ ካሬ ኬዚዲ ኢዛስ ቢታ ቦላ ሆኪ ዚጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦርን ዱገ ፄልያ ዎደ፥ ካዎይነ እያ አሳት ባኮ የይሳ በእስ። እ ጋፃ ከይድ፥ ጉፋንድ ካዋስ ዝግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Orni duge xeelliya wode, kawoynne iya asati baako yeysa be7is. I gaxa keyidi, gufannidi kawas ziggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኦርናም ቍልቍል ሲመለከት፣ ንጉሡና ሰዎቹ ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ ከዚያም ወጥቶ ወደ መሬት ለጥ ብሎ ለንጉሡ እጅ ነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኦርናም ወደ ታች ሲመለከት ንጉሥ ዳዊትና ባለሟሎቹ የሆኑት ባለሥልጣኖች ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ እርሱም በዳዊት ፊት ለጥ ብሎ እጅ ነሣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኦርና ኸዓ ንጉስን ኣሕሉቑን ናብኡ ኽመፁ እንተለዉ ረአየ፤ ወፂኡ ኸዓ ብገፁ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነስአሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣራውና ከኣ ቊሊሕ በለ፡ ንጉስን ገላውኡን ድማ ናብኡ ኺመጹ ረኣየ። ኣራውና ኸኣ ወጺኡ ብገጹ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነስኣሉ።