2 Samuel 3:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ኰንኩ እኳ እንተ ተቐባእኩ፡ ሎሚ ድኹም እየ። እዞም ደቂ ጽሩያ ድማ ኣዝዮም ይኸብዱኒ፡ እግዚኣብሄር ነቲ ገባር እከይ ከም ክፍኣቱ ክፈድዮ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም ዛሬ ዘመዱ እንደ ሆንሁ፥ እርሱም በንጉሡ ዘንድ የተሾመ እንደ ሆነ አታውቁምን? እነዚህም ሰዎች የሦርህያ ልጆች በርትተውብኛል፤ እግዚአብሔርም ክፋት በሠራ ላይ እንደ ክፋቱ ይመልስበት” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም ዛሬ ምንም ለመንገሥ የተቀባሁ ብሆን ደካማ ነኝ፤ እነዚህም ሰዎች የጽሩያ ልጆች በርትተውብኛል፤ እግዚአብሔር ክፋት በሠራ ላይ እንደ ክፋቱ ይመልስበት አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምንም እንኳ ዛሬ የተቀባሁ ንጉሥ ብሆንም፥ እኔ ደካማ ሰው ነኝ፤ እነዚህ የጽሩያ ልጆች እጅግ በርትተውብኛል። ጌታ ለክፉ አድራጊ የእጁን ይስጠው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኦከቴዳ ካትያ ግዶፐነ፥ ሀቼ ታዉ ምዪ ፓጬዳ። ሀዋንቱ ጻሩይ ናናይ ታዉ ምኔድኖ፤ ኢታ ኦዳዋንቶ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ዛሮ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani oketteedda kaatiyaa gidooppenne, hachche taw miyyii pac'c'eedda. Hawanttu S'aruuyi naanay taw minneeddino; iitaa ootseeddawanttoo Med'inaa Goday unttunttu oosuwaadan zaaro» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta tiyettida kawo gidikkoka hach ta laafateththi taas erettides; hayti Xuriya nayti taas wolqqatida. GODAY iita ooththidaades iza ooso mala immo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ቲዬቲዳ ካዎ ጊዲኮካ ሃች ታ ላፋቴ ታስ ኤሬቲዴስ፤ ሃይቲ ጹሪያ ናይቲ ታስ ዎልቃቲዳ። ጎዳይ ኢታ ኦዳዴስ ኢዛ ኦሶ ማላ ኢሞ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ፆሳይ ትይዳ ካዎ ግድኮካ፥ ታኒ ዳቡራንቾ፤ ሀይሳቲ ፃሩያ ናይት ታ ቦላ ምንዶሶና፤ ኢታ ኦዳይሳታስ ጎዳይ ኤንታ ኦሱዋዳ ዛሮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Xoossay tiyida kawo gidikoka, taani daaburancho; haysati Xaruya nayti ta bolla minnidosona; iita oothidaysatas Goday enta oosuwada zaaro” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምንም እንኳ ዛሬ የተቀባሁ ንጉሥ ብሆንም፣ እኔ ደካማ ሰው ነኝ፤ እነዚህ የጽሩያ ልጆች እጅግ በርትተውብኛል። እግዚአብሔር ለክፉ አድራጊ የእጁን ይስጠው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምንም እንኳ እኔ እግዚአብሔር መርጦ የሾመኝ ንጉሥ ብሆን ዛሬ ደካማነት ተሰምቶኛል፤ እነዚህ የጸሩያ ልጆች በእኔ ላይ እጅግ የበረቱ ዐመፀኞች ሆነውብኛል፤ እነዚህን ነፍሰ ገዳዮች እግዚአብሔር ራሱ የሚገባቸውን ቅጣት ይስጣቸው!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ንጉስ ክኸውን እንተ ተቐባእኹ እኳ፥ ድኹም እየ፤ እዞም ደቂ ፅሩያ ድማ በርቲዖምኒ ኣለዉ። ነቲ ኽፉእ ዝገብርስ፥ እግዚኣብሄር ደኣ ኸምቲ ኽፍኣቱ ይፍደዮ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ኸኣ፡ ምንም እኳ ንጉስ ክኸውን እንተተቐባእኩ፡ ድኹም እየ፡ እዞም ሰባት እዚኦም ደቂ ጽሩያ ድማ በርቲዖምኒ እዮም። ነቲ ኽፉእ ዚገብርሲ፡ እግዚኣብሄር ደኣ ኸምቲ ኽፍኣቱ ይፍደዮ፡ በሎም።