2 Samuel 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ሻድሻይ ድማ ጂትሬም፡ ብኤግላ ሰበይቲ ዳዊት። ካብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ተወሊዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስድስተኛውም የዳዊት ሚስት የዒገል ልጅ ይትረኃም ነበረ። ለዳዊት በኬብሮን የተወለዱለት እነዚህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስድስተኛውም የዳዊት ልጅ ሚስት የዔግላ ልጅ ይትረኃም ነበረ። እነዚህም ለዳዊት በኬብሮን ተወለዱለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስድስተኛው፥ ከዳዊት ሚስት ከዔግላ የተወለደው ይትረዓም ነበር፤ እነዚህ ዳዊት በኬብሮን እያለ የተወለዱለት ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡሱፑን ዳዊታ ማቻት ኤግል ናኣ ይትራኣማ፤ ሀ ናናይ ኡባይ ከብሮናን ዳዊታዉ የለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Usuppuntsuu Daawita machchatti Egili na'aa Yitira'aama; ha naanay ubbay Kebroonan Daawitaw yeletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Usuppunththo naazi Dawite machcho Eglippe Yitiraamey yelettides; hayti Dawiti Kebroonen dishin izas yelettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡሱፑን ናዚ ዳዊቴ ማቾ ኤግሊፔ ዪቲራሜይ ዬሌቲዴስ፤ ሃይቲ ዳዊቲ ኬብሮኔን ዲሺን ኢዛስ ዬሌቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡሱፑንይ ዳዊታ ማቸ ኤግል ናኣ ይትራኣማ፤ ሀ ናይት ኡባይ ከብሮናን የለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Usupunthoy Dawita mache Egili na7aa Yitra7aama; ha nayti ubbay Kebroonan yeletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስድስተኛው፣ ከዳዊት ሚስት ከዔግላ የተወለደው ይትረኃም ነበር፤ እነዚህ ዳዊት በኬብሮን ሳለ የተወለዱለት ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስድስተኛው ከሚስቱ ከዔግላ የተወለደው ዩትረዓም፥ እነዚህ ሁሉ በኬብሮን የተወለዱ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሻድሻይ ካብ ዔግላ ሰበይቲ ዳዊት ዝተወለደ ይትረሃም፤ እዚኣቶም ንዳዊት ኣብ ኬብሮን ዝተወለዱሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሳድሳይ ድማ ካብ ዒግላ ሰበይቲ ዳዊት እተወልደ ዩትርዓም እዩ። እዚኣቶም ንዳዊት ካብ ኬብሮን ተወልዱሉ።