2 Samuel 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩያት ሰባት ንጻድቕ ኣብ ቤቱ ኣብ ዓራቱ ኻብ ዚቐትልዎስ ክንደይ ይበዝሑ፧ ሕጂዶ ደሙ ካብ ኢድካ ጠሊበ ካብ ምድሪ ከርሕቐካ ኣይኰንኩን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም እናንተ ክፉዎች ሰዎች በቤቱ ውስጥ በአልጋው ላይ ጻድቁን ሰው ገደላችሁት፤ እነሆ፥ ደሙን ከእጃችሁ እሻለሁ፤ ከምድርም አጠፋችኋለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይልቁንስ በቤቱ ውስጥ በምንጣፉ ላይ ንጹሑን ሰው የገደላችሁትን እናንተን ኃጢአተኞችንማ እንዴት ነዋ? ደሙን ከእጃችሁ አልሻውምን? ከምድርም አላጠፋችሁምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታዲያ በገዛ ቤቱ፥ በገዛ አልጋው ላይ ዐርፎ የተኛውን ንጹሕ ሰው የገደሉትን ክፉ ሰዎች እንዴት የባሰ ቅጣት አይገባቸውም? ደሙን ከእጃችሁ መፈለግ፥ እናንተን ከምድሪቱ ማጥፋት የለብኝምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ሶን ባረ አርሳን ግሴዳ ጽሎ ብታንያ ዎዳ ኢታ አሳቶ አ ሀሉዋ ከስያዌ አይ ኬሻ ኢታንዴሻ! አ ሱ ታን ህንተንቱ ኩሽያፐ ሀእ አቻና፤ ህንተንታ ታን ቢታ ቦላፐ ይሳና!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare son bare arssaan giseedda s'illo bitaniyaa wod'eedda iita asatoo Aa haluwaa kessiyaawe ay keeshshaa iitanddeeshsha! Aa suutsaa taani hinttenttu kushiyaappe ha"i achchana; hinttentta taani biittaa bollappe d'ayssana!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin ba keeththan ba alga bolla ichchi shempiza xillo as wodhida iita asatas iita qixaate immana bessennee? Iza suuththaa intte kusheppe accanaassinne inttena biittafe dhayssanaas taas bessennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ባ ኬን ባ ኣልጋ ቦላ ኢቺ ሼምፒዛ ጺሎ ኣስ ዎዳ ኢታ ኣሳታስ ኢታ ቂጻቴ ኢማና ቤሴኔ? ኢዛ ሱ ኢንቴ ኩሼፔ ኣጫናሲኔ ኢንቴና ቢታፌ ይሳናስ ታስ ቤሴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ሶን ባ አርሳን ዝንእዳ ፅሎ አድያ ዎዳ ኢታ አሳታስ እያ ሃሉዋ ከየይስ አይ መላ ኢታንደሻ! እያ ሱ ታኒ ህንተ ኩሸፐ አቻና፤ ህንተና ታኒ ቢታ ቦላፈ ይሳና!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba son ba arsan zin7ida xillo addiya wodhida iita asatas iya haluwa keyeysi ay mela iitandesha! Iya suuthaa taani hinte kushepe achana; hintena taani biitta bollafe dhaysana!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታዲያ በገዛ ቤቱ፣ በገዛ ዐልጋው ላይ ዐርፎ የተኛውን ንጹሕ ሰው የገደሉትን ክፉ ሰዎች እንዴት የባሰ ቅጣት አይገባቸውም? ደሙን ከእጃችሁ መፈለግ፣ እናንተን ከምድሪቱ ማጥፋት የለብኝምን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታዲያ፥ በገዛ ቤቱ ተኝቶ የነበረውን ንጹሕ ሰው ለገደሉት ሰዎችማ የሚከፈላቸው የበቀል ዋጋ ምን ያኽል የከፋ ይሆን? ስለዚህም እርሱን በመግደላችሁ ምክንያት እኔ በእናንተ ላይ የበቀል እርምጃ በመውሰድ ከምድር ላይ ጠራርጌ አጠፋችኋለሁ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝገደደ ኸዓ፥ ንስኻትኩም ክፉኣት ሰባት ነቲ ቕኑዕ ሰብኣይ ኣብ ቤቱን ኣብ ዓራቱን ቀተልኩምዎ፤ ሕዚ እውን ደሙ ኻብ ኣእዳውኩም ክደልዮ እየ፤ ካብ ምድሪ ኸዓ ኸጥፍአኩም እየ” ኢሉ መለሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ዝገደደ ግዳ እኩያት ሰባት ነቲ ጻድቕ ሰባት ሰብኣይ ኣብ ቤቱን ኣብ መደቀሲኡን ዝቐተልዎ፡ ሕጂ ኸኣ ከመይ እቲ ድሙ ኸኣ ኣእዳውይኩምዶ ኣይደልዮን∶: ካብ ምድርስ ኣየጥፍኣኩምንዶ∶: