2 Samuel 5:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ድማ ናብ በዓል-ጴራዚም መጸ፡ ዳዊት ድማ ኣብኡ ስዒሩ፡ እግዚኣብሄር ንጸላእተይ ከም ማይ ኣይሂ ኣብ ቅድመይ ተበገሰ። ስለዚ ነታ ቦታ በዓል ጴራሲም ኢሉ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ከላይኛው መጋደያ መጣ፤ በዚያም መታቸውና፥ “ውኃ እንደሚያጠፋ እግዚአብሔር ጠላቶቼን ፍልስጥኤማውያንን በፊቴ አጠፋቸው” አለ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም “የላይኛው መጋደያ” ተብሎ ተጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ወደ በኣልፐራሲም መጣ፥ በዚያም መታቸውና። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በፊቴ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣልፐራሲም ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም ዳዊት ወደ ባዓል ፈራጺም ሄዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው። እርሱም “የጐርፍ ውሃ ጥሶ በመውጣት እንደሚያፈራርስ፥ ጌታም ጠላቶቼን በፊቴ አፈራረሳቸው” አለ። በዚህ የተነሣም የዚያ ቦታ ስም ባዓል ፈራጺም ተባለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ባኣል-ፓራጺማ ግያ ሳኣ ቢደ፥ ያን ኡንቱንታ ጾኔዳ። ያቲደ ዳዊተ፥ “ሃ ድኡ ስ አያዋዳን መና ጎዳይ ታ ሞርከቱዋ ግዱዋና ታና አዳ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳኣ ሱንይ ባኣል-ፓራጺማ ጌተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Ba'aali-Paraas'iima giyaa sa'aa biide, yaan unttuntta s'ooneedda. Yaatiide Daawite, «Haatsaa di'uu d'uussi aad'd'iyaawaadan Med'inaa Goday ta morkkatuwaa gidduwaanna taana aatseedda» yaageedda. Hewaa diraw, he sa'aa suntsay Ba'aali-Paraas'iima geetetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Dawiti Ba7aali-Paraaxime biidi Filisxeeme asaa oli xoonides; izikka, «Di7o haaththi dhuuqqi kezidi laalliza mala, GODAY ta morkketa ta sinththafe laallides» gides. Hessa gaason he sohoza sunththi Ba7aali-Paraaxime geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ባኣሊ-ፓራጺሜ ቢዲ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦሊ ጾኒዴስ፤ ኢዚካ፥ «ዲኦ ሃ ቂ ኬዚዲ ላሊዛ ማላ፥ ጎዳይ ታ ሞርኬታ ታ ሲንፌ ላሊዴስ» ጊዴስ። ሄሳ ጋሶን ሄ ሶሆዛ ሱን ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ባአል-ፓራስመ ጌተትያ በሳ ብድ፥ ያን ኤንታ ፆንስ። እ፥ “ድኦ ሃ መንድ ከየይሳዳ ጎዳይ ታ ሞርከታ ታ ስንን መንረስ” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳ ሱንይ ባአል-ፓራስመ ጌተትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Ba7al-Parasime geetetiya bessaa bidi, yan enta xoonis. I, “Di7o haathi menthidi keyeysada Goday ta morketa ta sinthan mentherethis” yaagis. Hessa gisho, he bessa sunthay Ba7al-Parasime geetetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም ዳዊት ወደ በአልፐራሲም ሄዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው። እርሱም “የጐርፍ ውሃ ጥሶ በመውጣት እንደሚያፈራርስ፣ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በፊቴ አፈራረሳቸው” አለ። ከዚህ የተነሣም የዚያ ቦታ ስም በአልፐራሲም ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ዳዊት ወደ ባዓል ፈራጺም ወርዶ ፍልስጥኤማውያንን ድል ካደረገ በኋላ “እግዚአብሔር በጠላቶቼ መካከል እንደ ጐርፍ ሰባብሮ ገባ” አለ፤ ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም “ባዓል ፈራጺም” ተብሎ ተጠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ድማ ናብ በኣልፐራሲም መፀ፤ ኣብኣ ኸዓ ወቕዖም እሞ፥ “ማይ ከም ዘፍርስ፥ እግዚኣብሄር ንፀላእተይ ኣብ ቅድመይ ኣፍረሶም” በለ። ስለዙይ ነታ ቦታ እቲኣ በኣልፐራሲም ዝብል ስም ኣውፅአላ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ ናብ በዓልጶራጺም መጸ፡ ኣብኣ ኸኣ ዳዊት ሰዐሮም። ማይ ከም ዚብተን፡ እግዚኣብሄር ድማ ነቶም ጸላእተይ ካብ ቅድመይ በተኖም፡ በለ። ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ በዓል ጶራጺም ኣውጽኣላ።