2 Samuel 5:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኵሎም ሽማግለታት እስራኤል ኣብ ኬብሮን ናብ ንጉስ መጹ። ንጉስ ዳዊት ድማ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቃል ኪዳን ኣተወሎም፡ ንዳዊት ድማ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ቀብእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ወደ ንጉሡ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሡ ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ በእስራኤልም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ወደ ንጉሡ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሡ ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር አደረገ፤ በእስራኤልም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም የእስራኤል ሽማግሌዎች በሙሉ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሥ ዳዊትም ኬብሮን ላይ በጌታ ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ እነርሱም በእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን ዳዊትን ቀቡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ጭማቱ ኡባይ ዳዊታኮ ከብሮነ ካታማ ዬድኖ፤ እ ኡንቱንቱና ከብሮናን መና ጎዳይ ስንን ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ፤ እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ዳዊታ ኡንቱንቱ ኦኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Israa'eeliyaa c'imatuu ubbay Daawitakko Kebroone katamaa yeeddino; I unttunttunna Kebroonan Med'inaa Goday sintsan k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda; Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan Daawita unttunttu okkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Isra7eele asaa kaaleththizayti ubbay Kebroone yida; kawo Dawiti Kebroonen GODAA sinththan isttara caaqo qaala gelides; isttika Dawite tiydi Isra7eele bolla kawoththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይቲ ኡባይ ኬብሮኔ ዪዳ፤ ካዎ ዳዊቲ ኬብሮኔን ጎዳ ሲንን ኢስታራ ጫቆ ቃላ ጌሊዴስ፤ ኢስቲካ ዳዊቴ ቲይዲ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ጭማት ኡባይ ካዋ ዳዊታኮ ከብሮና ይዶሶና፤ እ ኤንታራ ከብሮናን ጎዳ ስንን ጫቅስ፤ እስራኤለ ቦላ ካዎታና መላ ዳዊታ ትይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele cimati ubbay kawa Dawitako Kebroona yidosona; I entara Kebroonan Godaa sinthan caaqis; Isra7eele bolla kawotana mela Dawita tiyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም የእስራኤል ሽማግሌዎች በሙሉ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሥ ዳዊትም ኬብሮን ላይ በእግዚአብሔር ፊት ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ እነርሱም ዳዊትን ቀብተው በእስራኤል ላይ አነገሡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ የእስራኤል መሪዎች ሁሉ በኬብሮን ወደ ነበረው ወደ ዳዊት የመጡት በዚህ ዐይነት ነበር፤ እርሱም ከእነርሱ ጋር በእግዚአብሔር ፊት የቃል ኪዳን ስምምነት አደረገ፤ እነርሱም ቀብተው በእስራኤል ላይ አነገሡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ዓበይቲ እስራኤል ድማ ናብ ንጉስ ናብ ኬብሮን መፁ፤ ንጉስ ዳዊት ከዓ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስኣቶም ኪዳን ኣተወ። ንሳቶም ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክኸውን ቀብእዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሎም ዓበይቲ እስራኤል ድማ ናብ ንጉስ ኣብ ኬብሮን ምጱ፡ንጉስ ዳዊት ከኣ ኣብ ኬብሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብኤር ምስታቶም ኪዳን አተወ። ንዳዊት ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ቀብእዎ።