2 Samuel 5:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስን ሰቡን ድማ ናብ የቡሳውያን ነበርቲ እታ ሃገር ናብ የሩሳሌም ከዱ፣ ንሳቶም ድማ ንዳዊት ከምዚ ኢሎም ተዛረቡ፦ ንዓይነ ስዉራን ሓንካሳትን እንተ ዘይወሰድካዮም፥ ናብዚ ኣይክትኣቱን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትና ሰዎቹም በሀገሩ ውስጥ ወደሚኖሩት ወደ ኢያቡሴዎናውያን ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም ዳዊትን፥ “ወደዚህ አትገባም” አሉት። ዕውሮችና አንካሶችም ወደዚህ አትገባም ብለው ተቃወሙት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡና ሰዎቹም በአገሩ ውስጥ ከተቀመጡት ከኢያቡሳውያን ጋር ለመዋጋት ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም። ዳዊት ወደዚህ ሊገባ አይችልም ብለው አስበው ነበርና ዳዊትን። ዕውሮችንና አንካሶችን ካላወጣህ በቀር ወደዚህ አትገባም አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡና ሰዎቹ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን ለመውጋት ወደዚያ ዘመቱ። እነርሱም፥ “ዳዊት እዚህ ሊገባ አይችልም” ብለው ስላሰቡ ዳዊትን፥ “ዕውሮችና አንካሶች እንኳ ስለሚከላከሉህ ወደዚህች አትገባም” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የሩሳላመን ደእያ ያቡሳ አሳቱዋ ኦላናዉ ዳዊተነ ዳዊታ አሳይ ቤድኖ፤ ያቡሳ አሳቱ፥ “ዳዊተ ሀ ካታማ ገላናዉ ዳንዳየና” ጊደ ቆፔድኖ። ያቲደ ኡንቱንቱ አ፥ “ኔን ሀ ሳኣ ገላካ፤ ሀራይ አቶ ሽን፥ ቆቀቱዋነ ዎባቱ ኔና ተአናዉ ዳንዳዪኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yerusaalamen de'iyaa Yaabuusa asatuwaa olanaw Daawitenne Daawita Asay beeddino; Yaabuusa asatuu, «Daawite ha katamaa gelanaw danddayenna» giide k'oppeeddino. Yaatiide unttunttu Aa, «Neeni ha sa'aa gelakka; haray atto shin, k'ook'etuwaanne wobbatuu neena te'anaw danddayiino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozinne iza asay Yerusalaamen diza Yaabuse asaa olanaas hee bida. Yaabuse asaykka Dawite, «Dawiti hayssan gelana dandayenna» gi qoppida gishshas Dawites, «Haray attoshin qooqetinne wobbeti nena teqqana; hessa gishshas ne haa gelakka» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚኔ ኢዛ ኣሳይ ዬሩሳላሜን ዲዛ ያቡሴ ኣሳ ኦላናስ ሄ ቢዳ። ያቡሴ ኣሳይካ ዳዊቴ፥ «ዳዊቲ ሃይሳን ጌላና ዳንዳዬና» ጊ ቆፒዳ ጊሻስ ዳዊቴስ፥ «ሃራይ ኣቶሺን ቆቄቲኔ ዎቤቲ ኔና ቴቃና፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ሃ ጌላካ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
የሩሳላመን ደእያ ያቡሰ አሳ ኦላናዉ ዳዊቲነ እያ አሳይ ብዶሶና። ያቡሰ አሳይ፥ “ዳዊቲ ሀ ካታማ ገላናዉ ዳንዳኤና” ግድ ቆፕዳ ግሾ ሀር አቶሽን፥ “ቆቀትነ ዎበት ነና ተቃናዉ ዳንዳኦሶና፤ ነ ሀ ካታማ ገላካ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamen de7iya Yaabuse asaa olanaw Dawitinne iya asay bidosona. Yaabuse asay, “Dawiti ha katamaa gelanaw danda7enna” gidi qopida gisho hari attoshin, “Qooqetinne wobbeti nena teqanaw danda7oosona; ne ha katamaa gelaka” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡና ሰዎቹ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን ለመውጋት ወደዚያ ሄዱ። ኢያቡሳውያንም፣ “ዳዊት እዚህ ሊገባ አይችልም” ብለው ስላሰቡ ዳዊትን፣ “ዕውሮችና ዐንካሶች እንኳ ይከለክሉሃልና ወደዚህች አትገባም” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡና ሰዎቹ ከኢያቡሳውያን ጋር ለመዋጋት በኢየሩሳሌም ላይ ዘመቱ፤ ዳዊት ወደዚያ የማይገባ መስሎአቸው የምድሪቱ ነዋሪዎች ዳዊትን “አንተ ወደዚህ ልትገባ አትችልም፤ ዕውሮችና አንካሶች እንኳ ይመልሱሃል” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስን ሰቡን ድማ ኣብቲ ውሽጢ ሃገር ምስ ዝቕመጡ ኢያቡሳውያን ክዋግኡ ናብ ኢየሩሳሌም ከዱ። ንሳቶም “ዳዊት ናብዙይ ክኣቱ ኣይኽእልን እዩ” ኢሎም ስለ ዝሓሰቡ “ዕውራትን ሓንካሳትን እንተ ዘየውፂእኻ ናብዙይ ኣይትኣቱን ኢኻ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስን ሰብን ድማ ናብ ዮርሳሌም፡ ነቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ይቡሳውያን ኪዋግኡ ኸዱ። ንሳቶን፡ ንዳዊት ናብዝስ ኣይትኣቱን ኢኻ፡ ዕዉራትን ሓንካሳትን እኳ ኽሰጉኻ እዮም በልዎ። ማለት ዳዊት ናብዚ ኣይኪኣቱን ኢዩ።