2 Samuel 7:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ንስኻ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስለ እተዛረብካዮ፡ ንቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሚ ገጽካ ደው ክትብል ክትባርኸካ ባህ ይብለካ። ቤት ባርያኻ ድማ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ይባረኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ተናግረሃልና አሁን እንግዲህ ለዘለዓለም በፊትህ ይሆን ዘንድ የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘለዓለም ይባረክ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ተናግረሃልና አሁን እንግዲህ ለዘላለም በፊትህ ይሆን ዘንድ የባሪያህን ቤት፥ እባክህ፥ ባርክ፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረክ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በፊትህ ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር፥ አሁንም የአገልጋይህን ቤት እባክህ ባርክ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የአገልጋይህ ቤት ለዘለዓለም ይባረክ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ስንን ያ መናዉ ጋምአናዳን፥ ነ ቆማ ዛርያ አንጃናዉ ህዶታዳ። አያዉ ጎፐ፥ አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሄዋ ሃሳያዳ፤ ቃይ ነ አንጁዋን ነ ቆማ ዛራቱ መናዉካ አንጀታና” ያጋ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne sintsan yaa med'inaw gam"anaadan, ne k'oomaa zariyaa anjjanaw hidootaadda. Ayaw gooppe, Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hewaa haasayaadda; k'ay ne anjjuwaan ne k'oomaa zaratuu med'inawukka anjjettana» yaaga wotsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi ne sinththan mernaas minni daana mala, ha7ikka ne aylleza keeth anjjarkkii! Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Hayssa nerkka ne yootadasa; ne anjjon ne aylleza keeththi mernaas anjjettana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኔ ሲንን ሜርናስ ሚኒ ዳና ማላ፥ ሃኢካ ኔ ኣይሌዛ ኬ ኣንጃርኪ! ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ሃይሳ ኔርካ ኔ ዮታዳሳ፤ ኔ ኣንጆን ኔ ኣይሌዛ ኬ ሜርናስ ኣንጄታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ስንን መርናዉ ዳና መላ ነ አይልያ ኮቻ አንጃ። አቤት ታ ጎዳ ፆሳዉ ነ ግዳይሳዳ ነ አንጅኮ ነ አይልያ ኬይ መርናዉ አንጀታና” ያግድ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne sinthan merinaw daana mela ne aylliya kochaa anja. Abeeti Ta Godaa Xoossaw ne gidaysada ne anjiko ne aylliya keethay merinaw anjetana” yaagidi woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በፊትህ ለዘላለም ጸንቶ እንዲኖር፣ አሁንም የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ። ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረካል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በፊትህ ለዘለዓለም ይኖር ዘንድ የአገልጋይህን ቤት ለመባረክ ፈቃድህ ይሁን፤ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ! አንተ በበረከትህ እንደ ተናገርክ የአገልጋይህ ቤት ለዘለዓለም የተባረከ ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ድማ፥ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ ቤት ባርያኻ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ክትባርኽ ተዛሪብካ ኢኻ እሞ፥ ቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽነብር ክትባርኾ ፍቓድካ ይኹን።”
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ድማ፡ እግዚኣብሄር ጐይታይ፡ ቤት ባርያኻ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ክትባረኽ ተዛሪብካ ኢኻ እሞ፡ ስለዚ ቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽትነብር፡ ክትባርኻ ፍቶ።