2 Samuel 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ድማ ካብኡ ሽሕ ሰረገላታትን ሾብዓተ ሚእቲ ፈረሰኛታትን ዕስራ ሽሕ እግረኛታትን ወሰደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ከእርሱ ሺህ ሰረገላዎችን፥ ሰባት ሺህ ፈረሰኞችን፥ ሃያ ሺህም እግረኞችን ያዘ፤ ዳዊትም የሰረገለኛውን ፈረስ ሁሉ ቋንጃ ቈረጠ፤ ለራሱም መቶ ሰረገላዎችን ብቻ አስቀረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ከእርሱ ሺህ ሰባት መቶ ፈረሰኞች፥ ሀያ ሺህም እግረኞች ያዘ፤ ዳዊትም የሰረገለኛውን ፈረስ ሁሉ ቋንጃ ቈረጠ፤ ለመቶ ሰረገላ ብቻ አስቀረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም አንድ ሺህ ሠረገሎች፥ ሰባት ሺህ ፈረሰኞችና ሃያ ሺህ እግረኞች ማረከበት። ቁጥራቸው መቶ የሆነ የሠረገላ ፈረሶች ብቻ ሲቀሩ ሌሎቹን በሙሉ ቋንጃቸውን ቆረጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ አ አሳፐ እት ሻአነ ላፑን ጼቱ ፓራአ አሳቱዋና ላታሙ ሻአ ገድያ አሳቱዋ ኦሞዴዳ። ዳዊተ ጋረቱዋ ጎቻናዉ ጼቱ ፓራቱዋ አሺደ፥ ሀራ ፓራቱዋ ኡባዉ ጋዱዋ ቃንጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Aa asaappe itti sha"anne laappun s'eetu para'a asatuwaana laatamu sha"a gediyaa asatuwaa omoodeedda. Daawite gaaretuwaa goochchanaw s'eetu paratuwaa ashshiide, hara paratuwaa ubbaw gaaduwaa k'ans's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti izappe 1,000 para-gaareta, 7,000 toganchchata, 20,000 olanchchata di7ides; 100 para-gaareta xalla ashshidi hankkoyta ubbaa gildayi yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ኢዛፔ 1,000 ፓራ-ጋሬታ፥ 7,000 ቶጋንቻታ፥ 20,000 ኦላንቻታ ዲኢዴስ፤ 100 ፓራ-ጋሬታ ጻላ ኣሺዲ ሃንኮይታ ኡባ ጊልዳዪ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ እያ አሳፐ እስ ሙኩሉነ ላፑን ፄቱ ፓራ አሳታነ ላታሙ ሙኩሉ ቶሆ አሳታ ድእስ። ዳዊቲ ጋረታ ጎቻናዉ ፄቱ ፓራታ አሽድ ሀራ ፓራታ ኡባስ ጋድያ ግልዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti iya asaape issi mukulunne laapun xeetu para asatanne laatamu mukulu toho asata di77is. Dawiti gaareta goochanaw xeetu parata ashshidi hara parata ubbaas gaadiya gildayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም አንድ ሺሕ ሠረገሎች፣ ሰባት ሺሕ ፈረሰኞችና ሃያ ሺሕ እግረኞች ማረከበት። ቍጥራቸው መቶ የሆነ የሠረገላ ፈረሶች ብቻ ሲቀሩ ሌሎቹን በሙሉ ቋንጃቸውን ቈረጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም ከሀዳድዔዜር አንድ ሺህ ሰባት መቶ ፈረሰኞችንና ኻያ ሺህ እግረኛ ወታደሮችን ማረከበት፤ ሠረገላ ለመሳብ የሚያገለግሉ አንድ መቶ ፈረሶችን አስቀርቶ፥ የቀሩትን ፈረሶች በሙሉ ቋንጃቸውን ቈርጦ ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆኑ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ድማ ኻብኡ ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ፈረሰኛን፥ ዕስራ ሽሕ ከዓ ኣጋራትን ማረኸ። ዳዊት ሚእቲ ፈረስ ሰረገላ ኣትሪፉ፥ ንዅሎም ኣፍራስ ሰረገላ ቛንጃኦም ቈረፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ ካብኡ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ፈረሰኛ፡ ዕስራ ሽሕ ከኣ ኣጋራይ ሰብ ወሰደ። ዳዊት ድማ ሚእቲ ፈረስ ሰረገላ ኣትሪፉስ፡ ንዂሎም ኣፍራስ ሰረገላ ኣእጋሮም ቀንጀቦም።