2 Samuel 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መፊቦሸት ወዲ ዮናታን ወዲ ሳኦል ናብ ዳዊት ምስ መጸ፡ ብገጹ ተደፊኡ ሰገደሉ። ዳዊት ድማ፡ መፊቦሸት! ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፥ ባርያኻ ኣሎ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሳኦልም ልጅ የዮናታን ልጅ ሜምፌቡስቴ ወደ ዳዊት መጣ፤ በግንባሩም ወድቆ ሰገደለት፤ ንጉሥ ዳዊትም፥ “ሜምፌቡስቴ ሆይ፥” አለ፤ እርሱም፥ “እነሆኝ አገልጋይህ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሳኦልም ልጅ የዮናታን ልጅ ሜምፊቦስቴ ወደ ዳዊት መጣ፥ በግምባሩም ወድቆ እጅ ነሣ፤ ዳዊትም። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ ባሪያህ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሳኦል ልጅ፥ የዮናታን ልጅ መፊቦሼት ወደ ዳዊት በመጣ ጊዜ፥ በግምባሩም ወድቆ እጅ ነሣ። ዳዊትም፥ “መፊቦሼት!” ብሎ ጠራው። እርሱም፥ “እነሆ፤ አገልጋይህ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦላ ናኣ ዮናታና ናአይ ማንፍቦሼተ ዳዊታኮ ዬዳ፤ ይ ጋኪደ፥ ዳዊታ ስንን ጾነታድ ጊደ ግሴዳ። ያትና፥ ዳዊተ አ፥ “ማንፍቦሼታ!” ያጊደ ጼሴዳ። እ፥ “አቤ ታ ጎዳዉ፥ ታን ነ ቆማ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'oola na'aa Yoonataana na'ay Manfibosheete Daawitakko yeedda; yi gakkiide, Daawita sintsan s'oonetaad giide giseedda. Yaatina, Daawite Aa, «Manfibosheetaa!» yaagiide s'eeseedda. I, «Abee ta godaw, taani ne k'oomaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7oole naaza Yoonataane naa Memfebostey Dawitekko yiidi iza bonchchos biitta bolla gufannidi sarokkides. Dawiti iza, «Memfebostee!» gi xeygides. Izikka, «Hekko ne oosanchchazi haan days» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሌ ናዛ ዮናታኔ ና ሜምፌቦስቴይ ዳዊቴኮ ዪዲ ኢዛ ቦንቾስ ቢታ ቦላ ጉፋኒዲ ሳሮኪዴስ። ዳዊቲ ኢዛ፥ «ሜምፌቦስቴ!» ጊ ጼይጊዴስ። ኢዚካ፥ «ሄኮ ኔ ኦሳንቻዚ ሃን ዳይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦላ ናኣ ዮናታና ናአይ መምፕቦስተይ ዳዊታኮ ይድ፥ ዳዊታ ስንን ዝግድ ቦንችስ። ዳዊቲ፥ “መምፕቦስተ” ያግድ ፄግስ። እ፥ “አበ ታ ጎዳዉ፥ ታ ነ አይልያ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7ola na7aa Yoonataana na7ay Mempibostey Dawitako yidi, Dawita sinthan ziggidi bonchis. Dawiti, “Mempiboste” yaagidi xeegis. I, “Abe ta godaw, ta ne aylliya” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሳኦል ልጅ፣ የዮናታን ልጅ ሜምፊቦስቴ ወደ ዳዊት በመጣ ጊዜ፣ አክብሮቱን ለመግለጥ ለጥ ብሎ እጅ ነሣ። ዳዊትም፣ “ሜምፊቦስቴ” ብሎ ጠራው። እርሱም፣ “እነሆ፤ አገልጋይህ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሳኦል የልጅ ልጅ፥ የዮናታን ልጅ መፊቦሼት በመጣ ጊዜ በዳዊት ፊት ወደ መሬት ለጥ ብሎ እጅ በመንሣት አክብሮቱን ገለጠ። ዳዊትም “መፊቦሼት!” ሲል ጠራው። መፊቦሼትም “ጌታ ሆይ! እነሆ አገልጋይህ ነኝ!” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሜምፊቦስቴ ወዲ ዮናታን፥ ወዲ ሳኦል፥ ናብ ዳዊት መፂኡ፥ ብግንባሩ ተደፊኡ ኢድ ነስአ። ዳዊት ድማ “ሜምፊቦስቴ” በሎ። ንሱ ኸዓ “እኒሀኹ ጐይታይ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
መፊቦሸት ወዲ ዮናታን፡ ወዲ ሳኦል፡ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ብገጹ ተደፊኡ ግፍም በለ። ዳዊት ድማ፡ መፊቦሸት፡ በሎ። ንሱ ኸኣ፡ እኔኹ ጊልያኻ፡ በለ።