Amos 1:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ በደል ኤዶምን ስለ ኣርባዕተን መቕጻዕቶም ኣይመልሶን እየ። ንሓዉ ብሰይፊ ሰጐጎ፡ ንዅሉ ርህራሄ ድማ ነጸጎ፡ ቍጥዓኡ ድማ ወትሩ ይቕደድ፡ ንቝጥዓኡ ድማ ንዘለኣለም ሓልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦“ወን​ድ​ሙን በሰ​ይፍ አሳ​ድ​ዶ​ታ​ልና፥ በም​ድር ላይም ማኅ​ፀ​ንን አር​ክ​ሶ​አ​ልና፥ የሚ​ዘ​ል​ፈ​ው​ንና የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግ​ጠ​ውን በር​ብ​ሮ​አ​ልና፥ መዓ​ቱ​ንም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ጠብ​ቆ​አ​ልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የኤ​ዶ​ም​ያስ ኀጢ​አት መቅ​ሠ​ፍ​ቴን ከማ​ድ​ረግ አል​መ​ለ​ስ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወንድሙን በሰይፍ አሳድዶታልና፥ ርኅራኄንም ሁሉ ጥሎአልና፥ ቍጣውም ሁልጊዜ ቀድዶአልና፥ መዓቱንም ለዘላለም ጠብቆአልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የኤዶምያስ ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ወንድሙን በሰይፍ አሳድዶታልና፥ ርኅራኄውንም ሁሉ አጥፍቷልና፥ ባለማቋረጥም ተቆጥቷልና፥ መዓቱንም ለዘለዓለም ጠብቆአልና ስለ ሦስት የኤዶምያስ ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኤዶማ ጋድያ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ እሻቱዋ እስራኤላቱዋ ማሻን የደርሴድኖ፤ ኡንቱንቱ ኡንቱንቶ ቃረትበይክኖ። ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ሀንቀቲኖ፤ ኡንቱንቱ ይሉ መናዉካ ስመና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Eedooma gadiyaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murennan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu barenttu ishatuwaa Israa'eelatuwaa mashshaan yedersseeddino; unttunttu unttunttoo k'arettibeykkino. Unttunttu ubbaa gede hank'k'ettiino; unttunttu yiluu med'inawukka simmenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Eedoomes, «Eedoome asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istti ba ishata Isra7eele naytas qadhettontta mashshan gooddida; ba hanqo doshisontta eexxidi isttas mishettontta ubbaa dippi histtida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኤዶሜስ፥ «ኤዶሜ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስቲ ባ ኢሻታ ኢስራኤሌ ናይታስ ቃቶንታ ማሻን ጎዲዳ፤ ባ ሃንቆ ዶሺሶንታ ኤጺዲ ኢስታስ ሚሼቶንታ ኡባ ዲፒ ሂስቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ኤዶመ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ባንታ እሻ እስራኤለ ማሻን የደዶሶና፤ ኤንቲ ኤንታዉ ቃትቦኮና፤ ኤንታ ይሎይ መርናዉ እርፀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Edoome asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti banta ishaa Isra7eele mashshan yedethidosona; enti entaw qadhetibookona; enta yiloy merinaw irxenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የኤዶም ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ ርኅራኄን በመንፈግ፣ ወንድሙን በሰይፍ አሳድዶታልና፤ የቍጣውንም ነበልባል ሳይገድብ፣ መዓቱን ሳያቋርጥ አውርዶበታልና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የኤዶም ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ ወንድሞቻቸውን እስራኤላውያንን በሰይፍ አሳደዋቸዋል፤ ከያዙአቸውም በኋላ ርኅራኄ አላደረጉላቸውም፤ በእነርሱ ላይ ያላቸው ቊጣ ሊበርድም አልቻለም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ንሓዉ ብሰይፊ ኣሳጒጕዎ እዩሞ፥ ኵሉ ርህራሀውን ሓዲጉ እዩሞ፥ ቍጥዓኡውን ኵልሻዕ ቀዲዱ እዩሞ፥ መዓቱውን ንዘለኣለም ሓሊዩ እዩሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ኤዶምያስ፥ መቅሰፍተይ ካብ ምውራድ ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ንሓው ብሰይፊ ሰጉጉዎስ፡ ኩሉ ምሕረት ከአ ዐጽዩ፡ ኩራኡ ድማ ኩሉ ጊዜ ቐዳዲዱ፡ ነድሩውን ንሓዋሩ ዐቑሩ እዩ እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ኤዶም፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።