Amos 1:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ናብ ተማን ሓዊ ክሰድድ እየ፣ እዚ ድማ ንቤተ መንግስታት ቦዝራ ኪበልዖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቴማን ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፤ የቅጥርዋንም መሠረቶች ትበላለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቴማን ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፥ የባሶራንም አዳራሾች ትበላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቴማን ላይ እሳትን እልካለሁ፥ የባሶራንም የንጉሥ ቅጥሮች ትበላለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን ቴማና ካታማ ቦላ ታማ የዳና፤ ሄ ታማይ ቦጽራ ካታማ ጌሶቱዋ ማና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani Teemaana katamaa bolla tamaa yeddana; he tamay Boos'ira katamaa geessotuwaa maana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas tani Temaane gimbeta bolla tama yeddana; he tamay Booxira miixataka maana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ታኒ ቴማኔ ጊምቤታ ቦላ ታማ ዬዳና፤ ሄ ታማይ ቦጺራ ሚጻታካ ማና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ተማና ካታማ ቦላ ታማ የድን፥ ሄ ታማይ ቦሶራ ካታማ ሚፃታ ማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, taani Temaana katamaa bolla tama yeddin, he tamay Boosora katamaa miixata maana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የባሶራን ምሽጎች እንዲበላ፣ በቴማን ቅጥሮች ላይ እሳት እሰድዳለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በቴማን ከተማ ላይ እሳት እለቅበታለሁ፤ የቦጽራንም ምሽጎች ያቃጥላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ልዕሊ ቴማን ሓዊ ኽሰድድ እየ፤ ንኣዳራሻት ባሶራን ድማ ህሙኽ ከብሎ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ናብ ቴማን ሓዊ ኽሰድድ የ፡ ነቲ ኣዳራሽ ቦጽራ ኸአ ሞኹ ኬብሎ እዩ።