Amos 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ክጉረም፡ ካብ የሩሳሌም ድማ ድምጹ ከስምዕ እዩ። መሕደሪ ጓሶት ከኣ ኪሓዝኑ፡ ጫፍ ቀርሜሎስ ከኣ ኪነቅጽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እን​ዲ​ህም አለ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከጽ​ዮን ሆኖ ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ ይና​ገ​ራል፤ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሆኖ ቃሉን ይሰ​ጣል፤ የእ​ረ​ኞ​ችም ማሰ​ማ​ሪ​ያ​ዎች ያለ​ቅ​ሳሉ፤ የቀ​ር​ሜ​ሎ​ስም ራስ ይደ​ር​ቃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለ። እግዚአብሔር በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ይሰጣል፤ የእረኞችም ማሰማርያዎች ያለቅሳሉ፥ የቀርሜሎስም ራስ ይደርቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አለ፦ “ጌታ በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ድምፁን ያስተጋባል፤ የእረኞችም ማሰማርያዎች ይጠወልጋሉ፥ የቀርሜሎስም ራስ ይደርቃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያን ጉዴ፤ የሩሳላመ ካታማንካ ባረ ኮሻ ስሴ። ሄንንቻቱ መህያ ሄምያ ሄን ጋደቱ መሊኖ፤ ቃርመሎሳ ደርያ ሁጲያን ደእያ እርጻይካ ሹሌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hawaadan yaageedda; «Med'inaa Goday S'iyoone Deriyan gudee; Yerusaalame katamankka bare kooshshaa sissee. Hentsanchchatuu mehiyaa heemmiyaa hentsaa gadetuu meliino; K'armmeloosa Deriyaa huup'iyaan de'iyaa irs's'aykka shullee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amoxey, «GODAY Xiyooneppe ba qaala dhoqqu histti sissees; Yerusalaameppe giirees; mehey heemettizasoti melana; Qarmeloose zuman diza cililati shullana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞጼይ፥ «ጎዳይ ጺዮኔፔ ባ ቃላ ቁ ሂስቲ ሲሴስ፤ ዬሩሳላሜፔ ጊሬስ፤ ሜሄይ ሄሜቲዛሶቲ ሜላና፤ ቃርሜሎሴ ዙማን ዲዛ ጪሊላቲ ሹላና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ፥ “ጎዳይ ፅዮነ ዙማ ቦላ ጉዴስ፤ የሩሳላመ ካታማን ደቼስ። መሄ ሄምያ በሳት መሎሶና፤ ቃርመሎሳ ዙማ ቦላ ደእያ እርፃይ ሹሌስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I, “Goday Xiyoone zuma bolla gudees; Yerusalaame kataman dechees. Mehe heemmiya bessati meloosona; Qarmeloosa zuma bolla de7iya irxay shullees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም እንዲህ አለ፤ “ እግዚአብሔር ከጽዮን ድምፁን ከፍ አድርጎ ያሰማል፤ ከኢየሩሳሌምም ያንጐደጕዳል፤ የእረኞች ማሰማሪያዎች ደርቀዋል ፤ የቀርሜሎስም ዐናት ጠውልጓል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሞጽ እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ሆኖ እንደሚያገሣ አንበሳ የሚያስፈራ ድምፁን ያሰማል፤ ቃሉም ከኢየሩሳሌም ያስተጋባል፤ እረኞች መንጋ የሚያሰማሩበት መስክ ይጠወልጋል፤ በቀርሜሎስ ተራራ የሚገኘውም ልምላሜ ይደርቃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱውን ከምዙይ በለ፦ “እግዚኣብሄር ኣብ ፅዮን ኮይኑ፥ ድምፁ ዓው ኣቢሉ የስምዕ፤ ካብ ኢየሩሳሌምውን ቃሉ ይህብ፤ እቶም መዋፈሪ ጓሶት ይበኽዩ፤ ርእሲ ቀርሜሎስ ድማ ይነቅፅ።”
Amharic Tigrinya 2011
በለውን፡ እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ይጓዝም፡ ካብ ዮርሳሌም ከአ ድምጹ የስምዕ። እቲ ጓሶት ዚጓስይሉ ይሐዝን፡ ርእሲ ቀርሜሎስ ድማ ይነቅጽ።