Amos 1:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ በደላት ጋዛን ብኣርባዕተ መቕጻዕቲን ኣይክመልሶን እየ። ምኽንያቱ ንብዘሎ እቲ ስደት ናብ ኤዶም ከውጽእዎ ሒዞሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በኤ​ዶ​ም​ያስ ይዘ​ጉ​ባ​ቸው ዘንድ የሰ​ሎ​ሞ​ንን ምርኮ ማር​ከ​ዋ​ልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የጋዛ ኀጢ​አት መቅ​ሠ​ፍ​ቴን ከማ​ድ​ረግ አል​መ​ለ​ስ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለኤዶምያስ አሳልፈው ይሰጡአቸው ዘንድ ምርኮኞችን ሁሉ ማርከዋልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የጋዛ ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ለኤዶምያስ አሳልፈው ለመስጠት መላውን ሕዝብ ማርከው ወስደዋልና ስለ ሦስት የጋዛ ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጋዛ ካታማ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ ኦሞዲደ፥ ኤዶማ ጋድያ አሳዉ ባይዜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Gaaza katamaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa omoodiide, Eedooma gadiyaa asaw bayzzeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Filisxeemes, «Gaaza asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istta dereza ubbaa di7i efidi Eedoomes bayzida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ፊሊስጼሜስ፥ «ጋዛ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስታ ዴሬዛ ኡባ ዲኢ ኤፊዲ ኤዶሜስ ባይዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ጋዛ ካታማ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ድእድ፥ ኤዶመ ቢታ አሳስ ባይዝዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Gaaza katamaa asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, ta enta seeronna aggike. Enti biittan de7iya asa ubbaa di77idi, Edoome biitta asas bayzidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የጋዛ ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ ሕዝቡን ሁሉ ማርካ በመውሰድ፣ ለኤዶም ሸጣለችና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የጋዛ ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ የሀገሩን ሕዝብ ሁሉ ከማረኩ በኋላ ለኤዶም ሰዎች አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ንኤዶምያስ ኣሕሊፎም ክህብዎም፥ ንዅሎም ምሩኻት ማሪኾም እዮምሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ጋዛ፥ መቕሰፍተይ ካብ ምግባር ኣይምለስን።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ናብ ኢድ ኤዶም ኣሕሊፎም ክህብዎምሲ፡ ንኹሎም ምርኮ ማሪኾምዎም እዮም እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ጋዛ፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።