Amos 1:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ በደላት ጢሮስ፡ ስለ ኣርባዕተ ድማ፡ መቕጻዕታ ኣይክመልሶን እየ። ምክንያቱ ብምሉኡ ስደት ንኤዶም ሂቦም ብዛዕባ ሕውነታዊ ኪዳን ስለ ዘይሓሰቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “የሰሎሞን ምርኮኞችን በኤዶምያስ ዘግተዋልና፥ የወንድሞችንም ቃል ኪዳን አላሰቡምና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የጢሮስ ኀጢአት አልመለስላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ምርኮኞችን ሁሉ ለኤዶምያስ አሳልፈው ሰጥተዋልና፥ የወንድሞችንም ቃል ኪዳን አላሰቡምና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የጢሮስ ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በምርኮ የሄዱትን ሕዝብ ሁሉ ለኤዶምያስ አሳልፈው ሰጥተዋልና፥ የወንድማማቾችንም ቃል ኪዳን አላስታወሱምና ስለ ሦስት የጢሮስ ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጺሮሳ ካታማ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ጫቀቴዳ እሻተ ጫቁዋ አደ፥ ኦሞደቴዳ አሳ ኡባ ኤዶማ አሳዉ ባይዜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «S'iiroosa katamaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu c'aak'k'eteedda ishatetsaa c'aak'uwaa aad'd'iidde, omoodetteedda asaa ubbaa Eedooma asaw bayzzeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Xirooses, «Xiroose asay zaari zaaridi ooththida nagaraa gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istti ba ishateththa caaqo qaala laallidi ba di7ida dereza ubbaa Eedoomes bayzida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጺሮሴስ፥ «ጺሮሴ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስቲ ባ ኢሻቴ ጫቆ ቃላ ላሊዲ ባ ዲኢዳ ዴሬዛ ኡባ ኤዶሜስ ባይዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ፅሮሳ ካታማ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ጫቅዳ እሻተ ጫቁዋ መንድ፥ ደኤትዳ አሳ ኡባ ኤዶመ አሳስ ባይዝዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Xiroosa katamaa asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti caaqida ishatetha caaquwa menthidi, de7etida asa ubbaa Edoome asaas bayzidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የጢሮስ ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም። የወንድማማችነትን ቃል ኪዳን በማፍረስ፣ ሕዝቡን ሁሉ ማርካ ለኤዶም ሸጣለችና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “የጢሮስ ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ የገቡበትን የወንድምነት ቃል ኪዳን አፍርሰው የማረኳቸውን ሕዝቦች ለኤዶም አሳልፈው ሰጥተዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ንዅሎም ምሩኻት ንኤዶምያስ ኣሕሊፎም ሂቦም እዮምሞ፥ ንናይ ኣሕዋት ቃል ኪዳንውን ኣይሓሰቡንሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ጢሮስ፥ መቕሰፍተይ ካብ ምውራድ ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ። ነቶም ምሩኻት ብምሉአቶም ናብ ኢድ ኤዶም ኣሕሊፎም ሂቦምዎም፡ ንኺዳን ኣሕዋት ከአ አይዘአሮምን እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ጢሮስ፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።