Amos 2:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ብሰለስተ በደላት ሞኣብን ብኣርባዕተን መቕጻዕታ ኣይክርሕቕን እየ። ኣዕጽምቲ ንጉስ ኤዶም ኣቃጺሉ ናብ ኖራ ስለ ዘቃጸሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “የኤ​ዶ​ም​ያ​ስን ንጉሥ አጥ​ንት አመድ እስ​ኪ​ሆን ድረስ አቃ​ጥ​ሎ​ታ​ልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የሞ​ዓብ ኀጢ​አት መቅ​ሠ​ፍ​ቴን ከማ​ድ​ረግ አል​መ​ለ​ስ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የኤዶምያስን ንጉሥ አጥንት አመድ እስኪሆን ድረስ አቃጥሎታልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የሞዓብ ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “የኤዶምያስን ንጉሥ ዐፅም አመድ እስኪሆን ድረስ አቃጥሎአልና ስለ ሦስት የሞዓብ ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሞኣባ ጋድያ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኤዶማ ጋድያ ካትያ መቀ ብድን ከሳና ጋካናዉ ጹጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Moo'aaba gadiyaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu Eedooma gadiyaa kaatiyaa mek'etsaa bidintsaa kesana gakkanaw s'uuggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Mo7aabes, «Mo7aabe asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istti Eedoome kawo meqeththi Bidinth gidana gakkanaas xuuggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሞኣቤስ፥ «ሞኣቤ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስቲ ኤዶሜ ካዎ ሜቄ ቢዲን ጊዳና ጋካናስ ጹጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ሞአበ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ኤዶመ ካዋ መቀይ ብዶ ግዳና ጋካናዉ ፁግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Moo7abe asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti Edoome kawa meqethay bido gidana gakanaw xuuggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የሞዓብ ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ የኤዶምን ንጉሥ ዐጥንት፣ ዐመድ እስኪሆን ድረስ አቃጥሏልና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የሞአብ ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ የኤዶምን ንጉሥ ዐፅም ዐመድ እስኪሆን አቃጥለዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ኣዕፅምቲ ንጉስ ኤዶምያስ ሓመድ ክሳዕ ዝኸውን ኣቃፂልዎ እዩሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ሞኣብ፥ መቅሰፍተይ ካብ ምግባር ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ነዕጽምቲ ንጉስ ኤዶም፡ ሓሙኹሽቲ ኽሳዕ ዚኸውን፡ ኣንዲድዎ እዩ እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ሞአብ፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።