Amos 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ደቅኻ ነብያት፡ ካብ መንእሰያትካ ድማ ናዝራውያን ኣተንሲአ። ኣቱም ደቂ እስራኤልዶ ከምኡ ኣይኰነን፧ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከወንድ ልጆቻችሁም ነቢያትን፥ ከጐበዛዝቶቻችሁም ለእኔ የተለዩትን አስነሣሁ፤ እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ይህ እንደዚህ አይደለምን?” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከወንድ ልጆቻችሁም ነቢያትን፥ ከጐበዛዝቶቻችሁም ናዝራውያንን አስነሣሁ፤ እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ ይህ እንደዚህ አይደለምን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከወንድ ልጆቻችሁም ነቢያትን፥ ከጉልማሶቻችሁም ናዝራውያንን አስነሣሁ፤ እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ይህ በእውነት እንደዚህ አይደለምን?” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ አቱማ ናናቱ ግዶፐ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ ህንተ ያላጋ አሳ ግዶፐካ ባረና ጾሳዉ ዱማዬዳ ናዝራዌቱዋ ደንድ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ሀዌ ቱማ ግደኔ? ሀዋ ታን ጾሳይ ኦዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte attuma naanatu giddoppe timbbitiyaa odiyaawantta, hintte yalaga asaa giddoppekka barena S'oossaw dummayeedda Naaziraawetuwaa dentsaad. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hawe tuma gidennee? Hawaa taani S'oossay odaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka tani intte attuma nayta garsafe nabeta, naateththata giddofe naaziraaweta denththadis. Isra7eele derezoo! Hessi tumu gidennee?» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ታኒ ኢንቴ ኣቱማ ናይታ ጋርሳፌ ናቤታ፥ ናቴታ ጊዶፌ ናዚራዌታ ዴንዲስ። ኢስራኤሌ ዴሬዞ! ሄሲ ቱሙ ጊዴኔ?» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ አደ ናይታ ግዶፈ ናበታ፥ ህንተ ናአተታ ግዶፈ ናዝራወታ ደንስ። እስራኤለ አሳዉ፥ ሄስ ቱማ ግደኔ? ታኒ ጎዳይ ሄሳ ኦዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte adde nayta giddofe nabeta, hinte na7atethata giddofe Naaziraweta denthas. Isra7eele asaw, hessi tuma gidennee? Taani Goday hessa odas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ደግሞም ነቢያትን ከወንዶች ልጆቻችሁ መካከል፣ ናዝራውያንንም ከጕልማሶቻችሁ መካከል አስነሣሁ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፤ ይህ እውነት አይደለምን?” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከወንዶች ልጆቻችሁ መካከል አንዳንዶቹን ነቢያት፥ ከወጣቶቻችሁም መካከል አንዳንዶቹን ናዝራውያን አድርጌ አስነሣሁላችሁ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ታዲያ ይህ እውነት አይደለምን? እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣወዳት ደቅኹም ንነቢያት፥ ካብ ኣጓብዝኩም ከዓ ንናዝራውያን ኣተሳእኹ። ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ እዙይ ከምኡዶ ኣይኮነን? ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቅኹም ነብያት፡ ካብ ኣጉባዝኩም ከአ ናዝራውያን ኣተንሳእኩ። ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ከምኡዶ ኣይኮነን፡ ይብል እግዚኣብሄር።