Amos 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ነቶም ናዝራውያን ወይኒ ሰትዮም። ነቶም ነብያት ድማ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፦ ኣይትንበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እናንተ ግን ለእኔ የተለዩትን የወይን ጠጅ አጠጣችኋቸው፤ ነቢያቱንም፥ “ትንቢትን አትናገሩ ብላችሁ ከለከላችኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ግን ናዝራውያኑን የወይን ጠጅ አጠጣችኋቸው፤ ነቢያቱንም። ትንቢትን አትናገሩ ብላችሁ አዘዛችኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ግን ናዝራውያኑን የወይን ጠጅ አጠጣችሁ፤ ነቢያቱንም፦ ትንቢትን አትናገሩ፥ ብላችሁ አዘዛችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ህንተ ሄ ናዝራዌቱዋ ጫቁዋ ኮልሲደ፥ ዎይንያ ኤሳ ኡሼድታ፤ ትምቢትያ ኦድያዋንታካ፥ ‘ትምቢትያ ኦዶፕተ’ ያጊደ አዛዜድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin hintte he Naaziraawetuwaa c'aak'uwaa kolissiide, woyniyaa eessaa ushsheeddita; timbbitiyaa odiyaawanttakka, ‹Timbbitiyaa odoppite› yaagiide azazeeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay, «Intte gidikko Naaziraaweta woyne ushshu ushshideta; nabetakka tinbite yootontta mala azazideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳይ፥ «ኢንቴ ጊዲኮ ናዚራዌታ ዎይኔ ኡሹ ኡሺዴታ፤ ናቤታካ ቲንቢቴ ዮቶንታ ማላ ኣዛዚዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ህንተ ናዝራወታ ጫቆ መንስድ፥ ዎይነ ኡሻ ኡሽደታ፤ ናበታ ትንብተ ኦዶና መላ ድግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin hinte Naaziraweta caaqo menthisidi, woyne ushsha ushshideta; nabeta tinbite odonna mela diggideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እናንተ ግን ናዝራውያኑን የወይን ጠጅ አጠጣችኋቸው፤ ነቢያቱንም ትንቢት እንዳይናገሩ አዘዛችኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ግን ናዝራውያንን የወይን ጠጅ በማጠጣት አሳታችሁ፤ ነቢያትንም ትንቢት እንዳይናገሩ ከለከላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ግና ነቶም ናዝራውያን ወይኒ ኣስተኹምዎም፤ ንነቢያት ከዓ ‘ኣይትነበዩ’ ኢልኩም ኣዘዝኩምዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና ነቶም ናዝራውያን ወይኒ ኣስቴኹምዎም፡ ንነብያት ከአ፡ ኣይትነበዩ ኢልኩም ኣዘዝኩምዎም።