Amos 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ በደል ይሁዳን ብኣርባዕተ በደልን መቕጻዕቲ ኣይክመልሶን እየ። ንሕጊ እግዚኣብሄር ንዒቖም ትእዛዛቱ ኣይሓለዉን እሞ፡ ሓሶቶም ድማ ከምቶም ኣቦታቶም ከም ዝመላለሱ ስሒትዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ አፍ​ር​ሰ​ዋ​ልና፥ ትእ​ዛ​ዙ​ንም አል​ጠ​በ​ቁ​ምና፥ አባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም የተ​ከ​ተ​ሉት ከንቱ ነገር አስ​ቶ​አ​ቸ​ዋ​ልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የይ​ሁዳ ኀጢ​አት መቅ​ሠ​ፍ​ቴን ከማ​ድ​ረግ አል​መ​ለ​ስ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የእግዚአብሔርን ሕግ ጥለዋልና፥ ትእዛዙንም አልጠበቁምና፥ አባቶቻቸውም የተከተሉት ሐሰታቸው አስቶአቸዋልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የይሁዳ ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “የጌታን ሕግ ጥለዋልና፥ ትእዛዙንም አልጠበቁምና፥ አባቶቻቸውም የተከተሉአቸው ሐሰቶቻቸው አስተዋቸዋልና ስለ ሦስት የይሁዳ ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳ ጋድያ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ህግያ እጼድኖ፤ አ አዛዙዋካ ናግበይክኖ። ኡንቱንቱ አዎቱ ካሌዳ ዎርዶ ጾሳቱ ኡንቱንታካ ባለድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Yihudaa gadiyaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu Med'inaa Godaa higgiyaa is's'eeddino; Aa azazuwaakka naagibeykkino. Unttunttu aawotuu kaalleedda worddo s'oossatuu unttunttakka baletseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Yuhuda, «Yuhuda asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike; istti ta woga kadhida; ta azazotakka naagontta ixxida; kase istta aawati goynnida eeqa xoossata kaallidi istti balettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ዩሁዳ፥ «ዩሁዳ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኢስቲ ታ ዎጋ ካዳ፤ ታ ኣዛዞታካ ናጎንታ ኢጺዳ፤ ካሴ ኢስታ ኣዋቲ ጎይኒዳ ኤቃ ጾሳታ ካሊዲ ኢስቲ ባሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ይሁዳ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ጎዳ ህግያ እፅዶሶና፤ እያ ኪታ ናግቦኮና። ኤንታ አዋት ካልዳ ዎርዶ ፆሳት ኤንታና ባለዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Yihuda asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti Godaa higgiya ixidosona; iya kiitaa naagibookona. Enta aawati kaallida wordo xoossati entana balethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የይሁዳ ኀጢአት፣ ይልቁን ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ የእግዚአብሔርን ሕግ ንቀዋል፤ ትእዛዙንም አልጠበቁምና፤ አባቶቻቸው በተከተሏቸው አማልክት፣ በሐሰት አማልክት በመመራት ስተዋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የይሁዳ ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ ሕጌን ጥሰዋል፤ ትእዛዜንም አልጠበቁም፤ አባቶቻቸው ይከተሉአቸው የነበሩት የሐሰት አማልክት እነርሱንም አስተዋቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ሕጊ እግዚኣብሄር ጥሒሶም እዮምሞ፥ ትእዛዛተይውን ኣይሓለዉንሞ፥ ኣቦታቶም ዝተኸተልዎ ሓሰቶም ኣስሒትዎም እዩሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት ይሁዳ፥ መቕሰፍተይ ካብ ምግባር ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ንጊ እግዚኣብሄር ንዒቖም፡ ንስርዓቱ ኸአ ኣይሐለዎን፡ እቲ ኣቦታቶም ደድሕሪኡ ዝኸድዎ ሓሶቶም ኣስሒትዎም እዩ እሞ፡ ስለ ሰለስተ ገበን ይሁዳ፡ ኤረ ስለ ዝርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።