Amos 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ናብ ይሁዳ ሓዊ ክሰድድ እየ፣ ንቤተ መንግስታት የሩሳሌም ድማ ኪበልዖም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይ​ሁዳ ላይ እሳ​ትን እሰ​ድ​ዳ​ለሁ፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም መሠ​ረ​ቶች ትበ​ላ​ለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳ ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፥ የኢየሩሳሌምንም አዳራሾች ትበላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በይሁዳ ላይ እሳትን እልካለሁ፥ የኢየሩሳሌምንም የንጉሥ ቅጥሮች ትበላለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን ይሁዳ ጋድያ ቦላ ታማ የዳና፤ ሄ ታማይ የሩሳላመ ጌሶቱዋ ማና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani Yihudaa gadiyaa bolla tamaa yeddana; he tamay Yerusaalame geessotuwaa maana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas tani Yuhuda bolla tama yeddana; he tamay Yerusalaame miixata maana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ታኒ ዩሁዳ ቦላ ታማ ዬዳና፤ ሄ ታማይ ዬሩሳላሜ ሚጻታ ማና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ይሁዳ ቦላ ታማ የዳና፤ ሄ ታማይ የሩሳላመ ሚፃታ ማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, taani Yihuda bolla tama yeddana; he tamay Yerusalaame miixata maana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኢየሩሳሌምን ምሽጎች እንዲበላ፣ በይሁዳ ላይ እሳት እሰድዳለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በይሁዳ ምድር ላይ እሳት እለቅበታለሁ፤ የኢየሩሳሌምንም ምሽጎች ያቃጥላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ናብ ይሁዳ ሓዊ ኽሰድድ እየ፤ ንኣዳራሻት ኢየሩሳሌም ከዓ ህሙኽ ከብሎ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ይሁዳ ሓዊ ኽሰድድ እየ፡ ነቲ ኣዳራሻት ዮርሳሌም ከአ ሞኽ ኬብሎ እዩ።