Amos 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰለስተ በደል እስራኤልን ስለ ኣርባዕተን፡ መቕጻዕቱ ኣይመልሶን እየ። ንጻድቕ ብብሩር፡ ንድኻ ድማ ብጫማ ስለ ዝሸጡ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ጻድቁን በብር፥ ችጋረኛውንም ምድርን በሚረግጡበት አንድ ጥንድ ጫማ ሸጠውታልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የእስራኤል ኀጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጻድቁን ስለ ብር፥ ችጋረኛውንም ስለ አንድ ጥንድ ጫማ ሽጠውታልና ስለ ሦስት ወይም ስለ አራት የእስራኤል ኃጢአት መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ ጻድቁን ስለ ብር፥ ችግረኛውንም ስለ አንድ ጥንድ ጫማ ሸጠዋልና ስለ ሦስት የእስራኤል ኃጢአት ስለ አራትም መቅሠፍቴን ከማድረግ አልመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳይ ዛር ዛሪደ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አግከ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ሚሻ አካና ድራዉ፥ ጽሉዋ ዛልኢኖ፤ ቃይ ጫማ አጩዋ አካና ግሻዉካ ህዬሳ ዛልኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa Asay zaari zaariide ootseedda nagaraa diraw, taani unttuntta murenan aggikke. Ayaw gooppe, unttunttu miishshaa akkana diraw, s'illuwaa zal"iino; k'ay c'aammaa ac'uwaa akkana gishshawukka hiyyeesaa zal"iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Isra7eeles, «Isra7eele asay zaari zaaridi ooththida nagara gishshas ta istta qaxxayontta aggike. Xillo asata biras, metotidayssa toho caammas bayzida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስራኤሌስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ዛሪ ዛሪዲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ። ጺሎ ኣሳታ ቢራስ፥ ሜቶቲዳይሳ ቶሆ ጫማስ ባይዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “እስራኤለ አሳይ ዛር ዛር ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ። ኤንቲ ፅሉዋ ሚሸስ፥ ማንቁዋ ጫማስ ባይዞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Isra7eele asay zaari zaari oothida nagaraa gisho, taani enta seeronna aggike. Enti xilluwa miishes, manquwa caammas bayzoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ ሦስቱ የእስራኤል ኀጢአት፣ ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቍጣዬን አልመልስም፤ ጻድቁን ስለ ጥሬ ብር፣ ችግረኛውንም ስለ ጥንድ ጫማ ይሸጡታልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤል ሕዝብ ደጋግመው ስለ ሠሩት ኃጢአት ያለ ጥርጥር እቀጣቸዋለሁ፤ እነርሱ ንጹሓንን በብር፥ ድኾችን በጫማ ይሸጡ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ነቲ ፃድቕ ስለ ገንዘብ፥ ነቲ ፅጉም ድማ ስለ ሓደ ፅምዲ ሳእኒ ሸይጦምዎ እዮምሞ፥ ስለ ሰለስተ ወይ ስለ ኣርባዕተ ሓጢኣት እስራኤል፥ መቕሰፍተይ ካብ ምግባር ኣይምለስን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል አሎ፡ ነቲ ጻድቕ ብብሩር፡ ነቲ ድኻ ኸአ ብሓንቲ ጽምዲ ሳእኒ ሸይጦምዎ እዮም፡ ስለ ሰለስተ ገበን እስራኤል፡ ኤረ ስለ ኣርባዕተ እኳ ደአ፡ መዓተይ ካብኣ ኣይክመልስን እየ።