Amos 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ኵሉ መሰውኢ መሰውኢ እተቐመጠ ክዳውንቲ ተኸዲኖም ይድቅሱ፣ ኣብ ቤት ኣምላኾም ድማ ወይኒ እቶም ዝተፈርዱ ይሰትዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም አስ​ረው ለመ​ሥ​ዊ​ያው መጋ​ረጃ ያደ​ር​ጋሉ፤ በአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ውም ቤት የቅ​ሚያ ወይን ጠጅ ይጠ​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመሠዊያውም ሁሉ አጠገብ ለመያዣነት በተወሰደው ልብስ ላይ ይተኛሉ፤ በአምላካቸውም ቤት ውስጥ በካሣ የተወሰደውን ወይን ጠጅ ይጠጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመሠዊያውም ሁሉ አጠገብ ለመያዣነት በተወሰደው ልብስ ላይ ይተኛሉ፤ በአምላካቸውም ቤት ውስጥ በካሣ የተወሰደውን ወይን ጠጅ ይጠጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ አሳፐ አጮ ኦይቄዳ ማዩዋ ያርሽያ ሳኣን ኡባ ማታን ሂጺደ፥ አን ግሲኖ፤ ቃይ አሳፐ ማቃጮ ኦደ አኬዳ ዎይንያ ኤሳ ባረንቱ ጾሳ ጎልያን ኡሺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu asaappe ac'oo oyk'k'eedda mayuwaa yarshshiyaa sa'aan ubbaa matan hiis's'iide, aan gisiino; k'ay asaappe mak'k'ac'o ootsiide akkeedda woyniyaa eessaa barenttu S'oossaa golliyaan ushiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asappe oyso ekettida may7o hiixxidi Yarsho yarshizasoza garsan aqeettes; istti bantta xoossa keeththan edasi ekkidi woyne ushshu izan uyeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳፔ ኦይሶ ኤኬቲዳ ማይኦ ሂጺዲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ጋርሳን ኣቄቴስ፤ ኢስቲ ባንታ ጾሳ ኬን ኤዳሲ ኤኪዲ ዎይኔ ኡሹ ኢዛን ኡዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ አሳፐ አጮስ ኦይክዳ ማኡዋ ያርሽያ በሳታን ኡባ ማታን ሂፅድ፥ ዝንኦሶና፤ ቃስ አሳፐ አጮስ ኤክዳ ዎይነ ኡሻ ባንታ ፆሳታ ኬን ኡዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti asape acos oykida ma7uwa yarshiya bessatan ubbaa matan hiixidi, zin7oosona; qassi asape acos ekida woyne ushsha banta xoossata keethan uyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመያዣነት በተወሰደው ልብስ ላይ፣ በየመሠዊያው ሥር ይተኛሉ፤ በአምላካቸው ቤት፣ በመቀጫነት የተወሰደውን የወይን ጠጅ ይጠጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕዳቸውን መክፈል ከማይችሉ ድኾች ላይ ልብሳቸውን መያዣ አድርገው ይወስዳሉ፤ መሥዋዕት በሚያቀርቡበትም ቦታ ሁሉ ይተኙበታል፤ ከባለ ዕዳዎች በመቀጫ ስም የወሰዱትን የወይን ጠጅ በአምላካቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ ይጠጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብቲ ጥቓ ዅሉ መሰውኢ፥ ነቲ ብትሕጃ ዝተወሰደ ኽዳውንቲ ተነፂፎምዎ ይድቅሱ፤ ኣብ ውሽጢ ቤት ኣምላኾም ድማ፥ ነቲ ንኻሕሳ ዝተወሰደ ወይኒ ይሰትዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ጥቓ ኹሉ መሰውኢታት ነቲ ብታሕዚ እተቐበለዎ ኽዳውንቲ ኣንጺፎም ይድቅሱ፡ ናይ ካሕሳ ወይኒ ድማ ኣብ ቤት ኣምላኾም ይሰትዩ።