Amos 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ብዛዕባ እዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቲ ብዛዕባ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘዕበኽዎ ዅሉ ወለዶ፡ ከምዚ ኢሉ እተዛረቦ ቓል ስምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ቤት ሆይ! እኔ እግዚአብሔር በእናንተና ከግብፅ ምድር በአወጣሁት ወገን ሁሉ ላይ የተናገርሁትን ይህን ቃል ስሙ፤ እንዲህም አልሁ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር በእናንተ፥ ከግብጽ ምድር ባወጣሁት ወገን ሁሉ ላይ የተናገረውን ይህን ቃል ስሙ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታ በእናንተ ላይ፥ ከግብጽ ምድር ባወጣሁት ወገን ሁሉ ላይ የተናገረውን ይህን ቃል ስሙ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ እስራኤልያ አሳቶ፥ መና ጎዳይ ህንተ ቦላ፥ ግብጼ ጋድያፐ እ ከሴዳ አሳ ኡባ ቦላ ሃሳዬዳዋ ስስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo Israa'eeliyaa asatoo, Med'inaa Goday hintte bolla, Gibs'e gadiyaappe I Kesseedda asaa ubbaa bolla haasayeeddawaa sisite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asawu! Gibxeppe kezida Isra7eele asaas inttes GODAY yootida qaala hayssa siyite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ጊብጼፔ ኬዚዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢንቴስ ጎዳይ ዮቲዳ ቃላ ሃይሳ ሲዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብፀ ቢታፈ ህንተና ከስዳ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ጎዳይ ህንተዉ ኦደይሳ ስእተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe biittafe hintena kessida, Isra7eele asaw, Goday hintew odeysa si7ite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤል ልጆች ሆይ፤ እግዚአብሔር በእናንተ ከግብፅ ባወጣሁት ሕዝብ ሁሉ ላይ የተናገረውን ይህን ቃል ስሙ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ከግብጽ ባወጣችሁ፥ በእናንተ በመላው ሕዝብ ላይ እግዚአብሔር የተናገረውን ይህን ቃል ስሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ ኣነ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም፥ ኣብ ልዕሊ ዅሉ እቲ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፃእኽዎ ወገን ዝተናገርክዎ እዝ ቃል ስምዑ፤ ከምዙይውን በለ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ነቲ ኣንጻርኩም፡ ኣንጻር እቲ ኣነ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎ ኹሉ ዓሌት፡ እዚ እግዚኣብሄር ዚዛረቦ ዘሎ ቓል ስምዑ። ከምዚ ይብል ኣሎ፡