Amos 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቅኑዕ ምግባር ኣይፈልጡን እዮም እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ዓመጽን ምዝማትን ኣብ መንግስታቶም ዚእክብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በፊቷ የሚ​መ​ጣ​ባ​ትን አላ​ወ​ቀ​ችም፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በሀ​ገ​ራ​ቸው ቅሚ​ያ​ንና ግፍን የሚ​ያ​ከ​ማቹ ናቸው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ግፍንና ቅሚያን በአዳራሾቻቸው የሚያከማቹት ቅን ነገርን ያደርጉ ዘንድ አያውቁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በንጉሥ ቅጥሮቻቸውም ግፍንና ቅሚያን የሚያከማቹ ቅን ነገር እንዴት እንደሚደረግ አያውቁም፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀ አሳቱ ሱረባ ኦያዋ ኤርክኖ፤ ሱገንነ ቦንቂደ አሄዳ ሻሉዋን ባረንቱ ጎልያ ኩን ዎድኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ha asatuu suurebaa ootsiyaawaa erikkino; sugetsaaninne bonk'k'iide aheedda shaluwaan barenttu golliyaa kuntsi wotseeddino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Hayti dereti lo7o ooso erettenna. Makkallaninne genen ekkida miishshan ba miixa kunththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ሃይቲ ዴሬቲ ሎኦ ኦሶ ኤሬቴና። ማካላኒኔ ጌኔን ኤኪዳ ሚሻን ባ ሚጻ ኩንቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሀ አሳይ ሎኦባ ኦ ኤሮኮና፤ ኢታተንነ ቦንቅድ ኤህዳ ሚሸን ባንታ ኬ ኩንሶና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ha asay lo77oba oothi erokona; iitatethaninne bonqidi ehida miishen banta keethaa kunthoosona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ቅሚያንና ዝርፊያን በምሽጋቸው ውስጥ የሚያከማቹ፣ በጎ ነገር ማድረግን አያውቁም፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነዚህ ሕዝቦች መልካም ነገር ማድረግን አያውቁም፤ በዐመፅና በግፍ በተወሰደ ንብረት ምሽጋቸውን ይሞላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እዚኣቶም ዓመፃን ዘረፋን ኣብ ኣዳራሻቶም ይእክቡ፤ ቅኑዕ ምስራሕውን ኣይፈልጡን እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ኣዳራሻቶም ዓመጻን ዘረፋን ዚድልቡ ቕኑዕ ምግባር ኣይፈልጡን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።