Amos 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ዙርያ እታ ሃገር ተጻባኢ ኪኸውን እዩ። ካባኻትኩም ከኣ ሓይልኹም ኪቕንጥጥ፡ መንግስታትኩም ከኣ ኪዘምቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እስከ ጢሮስ በአለው ዙሪያሽ ድረስ ምድርሽ ይጠፋል፥ ብርታትሽንም ከአንቺ ያወርዳል፤ ሀገሮችሽም ይበዘበዛሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በምድሪቱ ዙሪያ ጠላት ይመጣል፤ ብርታትሽንም ከአንቺ ያወርዳል፥ አዳራሾችሽም ይበዘበዛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ምድሪቱን በዙርያዋ ጠላት ይከባታል፤ ምሽግሽንም ከአንቺ ያፈርሳል፥ የንጉሥ ቅጥሮችሽም ይበዘበዛሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሞርኪ ህንተ ቢታ ዶዳና፤ ህንተ ጌሱዋ ላላና፤ ህንተ ዱረቱዋ ጎልያካ ቦንቃና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Morkkii hintte biittaa dooddana; hintte geesuwaa laalana; hintte duretuwaa golliyaakka bonk'k'ana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas intte dere morkkey worajjana; intte miixata laallidi intte keeththaaka bonqqana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ዴሬ ሞርኬይ ዎራጃና፤ ኢንቴ ሚጻታ ላሊዲ ኢንቴ ኬካ ቦንቃና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ “ሞርከይ ህንተ ቢታ ተቃና፤ ህንተ ባሱዋ ላላና፤ ህንተ ኬ ቦንቃና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, “Morkey hinte biitta teqana; hinte baasuwa laallana; hinte keethaa bonqana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጠላት ምድሪቱን ይወርራል፤ ምሽጎቻችሁን ያፈርሳል፤ ድንኳኖቻችሁን ይዘርፋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ጠላት አገራቸውን ይከባል፤ ምሽጎቻቸውንም አፈራርሶ ቤቶቻቸውን ይዘርፋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ኣብ ዙርያ እታ ምድሪ ፀላኢ ኽመፅእ እዩ፤ ሓይልኺ ኻባኺ ኸውርድ እዩ፤ ንኣዳራሻትክውን ክብዝብዞ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ጸላኢ ኣብ ዙርያ እታ ሃገር አሎ፡ ንሱ ንሃይልኺ ኻባኺ የውርድ፡ ኣዳራሻትኪውን ይብዝበዝ ይብል አሎ።