Amos 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቤት ያእቆብ ስምዑን መስክሩን፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ካህናት ሆይ! ስሙ፤ በያዕቆብም ቤት ላይ መስክሩ፥ ይላል ሁሉን የሚችል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስሙ፥ በያዕቆብም ቤት ላይ መስክሩ፥ ይላል የሠራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ስሙ፥ በያዕቆብም ቤት ላይ መስክሩ፥” ይላል የሠራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳይ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀዋ ስስተ፤ ያቆባ ዛራቱዋ ቦላ ማርካትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossay Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hawaa sisite; Yaak'ooba zaratuwaa bolla markkattite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Salo GODAY, «Hekko ane hayssa siyite! Yaaqoobe zereththa bolla markkattite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሎ ጎዳይ፥ «ሄኮ ኣኔ ሃይሳ ሲዪቴ! ያቆቤ ዜሬ ቦላ ማርካቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሀይሳ ስእድ ያይቆባ ኮቻታ ቦላ ሀይሳዳ ያግድ ማርካትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Haysa si7idi Yayqooba kochata bolla haysada yaagidi markatite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ይህን ስሙ፤ በያዕቆብም ቤት ላይ መስክሩ” ይላል ጌታ፣ ሁሉን የሚገዛ አምላክ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነሆ ይህን ስሙ፤ በያዕቆብ ዘሮች ላይ መስክሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስምዑ፤ ኣብ ልዕሊ ቤት ያእቆብ ከዓ መስክሩ” ይብል ጐይታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት።
Amharic Tigrinya 2011
ስምዑ ኣንጻር ቤት ያእቆብ ከአ መስክሩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ሰራዊት።