Amos 4:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ኣብ ከረን ሰማርያ ዘለዋ ላሕሚ ባሳን፡ ንድኻታት እትጭፍልቕ፡ ንጽጉማት ዚጭፍልቓ፡ ንጐይቶተን፡ ኣምጽኡ፡ ንስታይ፡ ዚብሉ፡ ነዚ ቓል እዚ ስምዑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰ​ማ​ርያ ተራራ የም​ት​ኖሩ፥ ድሆ​ች​ንም የም​ት​በ​ድሉ፥ ችግ​ረ​ኞ​ች​ንም የም​ታ​ስ​ጨ​ንቁ፥ ጌቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም፦ አምጡ እን​ጠጣ የም​ትሉ እና​ንተ የባ​ሳን ላሞች ሆይ! ይህን ቃል ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰማርያ ተራራ የምትኖሩ፥ ድሆችንም የምትበድሉ፥ ችጋረኞችንም የምታሰጨንቁ፥ ጌቶቻቸውንም። አምጡ እንጠጣ የምትሉ እናንተ የባሳን ላሞች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እናንተ በሰማርያ ተራራ ያላችሁ፥ ድሆችንም የምትበድሉ፥ ችግረኛውንም የምትጨቁኑ፥ ጌቶቻቸውንም፦ ‘አምጡ እንጠጣ’ የምትሉ እናንተ የባሳን ላሞች ሆይ! ይህን ቃል ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ሳማርያ ማጫዋንቶ፥ ባሳነ ጋድያ ማጫ ሚዛቱዋዳን ሞዳዋንቶ፥ ሀዋ ስስተ! ህንተ ህዬሳቱዋ ኡቁኒታ፤ ማንቆቱዋካ ቱጋዪታ። ህንተ አስናቱዋካ፥ “ኑዉ ኡሻ ሀምተ” ያጊታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, Samaariyaa mac'c'awanttoo, Baasaane gadiyaa mac'c'a miizzatuwaadan mod'd'eeddawanttoo, hawaa sisite! Hintte hiyyeesatuwaa uk'k'unniita; mank'k'otuwaakka tuggayiita. Hintte asinatuwaakka, «Nuw ushshaa hammite» yaagiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dhiikettida Baasaane miizata mala intte asateththa ordisida Samaariya maccassatoo! Hayssa qaala siyite! Intte daaburanchchata kawushsheeta; manqota bollaka godateeta; intte azinata, «Nuus maththosiza ushshu ehite» geeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኬቲዳ ባሳኔ ሚዛታ ማላ ኢንቴ ኣሳቴ ኦርዲሲዳ ሳማሪያ ማጫሳቶ! ሃይሳ ቃላ ሲዪቴ! ኢንቴ ዳቡራንቻታ ካዉሼታ፤ ማንቆታ ቦላካ ጎዳቴታ፤ ኢንቴ ኣዚናታ፥ «ኑስ ማሲዛ ኡሹ ኤሂቴ» ጌታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ባሳነ ሚዛታዳ ሞዳ ሳማረ ማጫሳቶ፥ ሀይሳ ስእተ! ህንተ ማንቆታ ኡንኤታ፤ መቶታንቾታ ዋየታ። ህንተ አዝናታኮ፥ “ኑስ ኡሽ እምተ” ያጌታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, Baasane miizatada modhida Samaare maccasato, haysa si7ite! Hinte manqota un7etheeta; metootanchota waayetheta. Hinte azinatako, “Nuus ushshi immite” yaageeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ በሰማርያ ተራራ የምትኖሩ የባሳን ላሞች፤ ድኾችን የምትጨቍኑና ችግረኞችን የምታስጨንቁ፣ ባሎቻችሁንም፣ “መጠጥ አቅርቡልን” የምትሉ ሴቶች ይህን ቃል ስሙ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ባሳን ቅልብ ላሞች ሰውነታችሁን ያወፈራችሁ የሰማርያ ሴቶች ሆይ! ይህን ቃል አድምጡ! እናንተ ደካሞችን ታዋርዳላችሁ፤ ድኾችን ትጨቊናላችሁ፤ ባሎቻችሁ ሁልጊዜ የሚያሰክር መጠጥ እንዲያቀርቡላችሁ ትጠይቃላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣትን ኣብ እምባ ሰማርያ እትነብራ፥ ንድኻታት እተጥቅዓ፥ ሽግረኛታትውን እተጨንቓ፥ ንጐይተቶም ድማ “ኣምፅኡ ንስተ” እትብላ፥ ኣላሕም ባሳን እዝ ቃል እዙይ ስምዓ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣትን ኣብ ከረን ሰማርያ እትነብራ ኣሓ ብሳን፡ ንድኻታት እትጠቕዓ ንመሰኪን ከአ እተጨንቓ፡ ንጎይተትክን፡ ኣምጽኡ፡ ንስተ እትብላ፡ እዚ ቓል እዚ ስምዓ፡