Amos 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ኣምላኽ ንሶዶምን ጎሞራን ዝገደፈ፡ ንገሌኹም ኣፍረስክዎም፣ ካብ ሓዊ ከም እተመንጠልኩም ምልክት ኰንኩም። ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተነሳሕኩምን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰዶምንና ገሞራን አስቀድሜ እንደ ገለበጥኋቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ፤ እናንተም ከእሳት ውስጥ እንደ ተነጠቀ ትንታግ ሆናችሁ፤ በዚህም ወደ እኔ አልተመለሳችሁም” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ፥ እናንተም ከእሳት ውስጥ እንደ ተነጠቀ ትንታግ ሆናችሁ፤ ነገር ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለባበጣቸው፥ እንዲሁ ገለባበጥኋችሁ፥ እናንተም ከእሳት ውስጥ እንደ ተነጠቀ ትንታግ ሆናችሁ፤ ነገር ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ፥ “ሶዶማነ ጋሞራ ካታማቱዋ ይሴዳዋዳን፥ ህንተፐካ ዳሮቱዋ ይሳድ፤ ሀ አቴዳ ህንተካ ታማፐ ኤጺደ አቴዳ ጺፋ ማላ፤ ሽን ህንተ ሄዋንካ ታኮ ስምበይክታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday, «Sodoomanne Gamoora katamatuwaa d'aysseeddawaadan, hintteppekka darotuwaa d'ayissaad; ha atteeda hinttekka tamaappe ees's'iidde atteeda s'iifa mala; shin hintte hewaankka taakko simmibeykkita» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sodoomenne Gamoora kase ta dhayssida mala inttefe darotakka ta dhayssadis; intte attidaytikka tamay mishin attida miththa durca mala gidideta shin intte haa taakko simmibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶዶሜኔ ጋሞራ ካሴ ታ ይሲዳ ማላ ኢንቴፌ ዳሮታካ ታ ይሳዲስ፤ ኢንቴ ኣቲዳይቲካ ታማይ ሚሺን ኣቲዳ ሚ ዱርጫ ማላ ጊዲዴታ ሺን ኢንቴ ሃ ታኮ ሲሚቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሶዶመነ ጋሞራ ካታማታ ይስዳይሳዳ ህንተፈ ዳሮታ ይሳስ፤ ህንተ ታማፐ አትዳ ዱንቻ መላ፤ ሽን ሄሳንካ ህንተ ታኮ ስምበከታ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Soodomenne Gamoora katamata dhaysidaysada hintefe darota dhaysas; hinte tamape attida duncha mela; shin hessanka hinte taako simmibeketa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሰዶምንና ገሞራን እንደ ገለበጥኋቸው፣ አንዳንዶቻችሁን ገለበጥሁ፤ ከእሳት እንደ ተነጠቀ ትንታግ ሆናችሁ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሰዶምንና ገሞራን እንደ ደመሰስኩ ከእናንተም ብዙዎችን ደመሰስኩ፤ እናንተም የተረፋችሁት በእሳት ከተቀጣጠለ በኋላ ተነጥቆ እንደ ወጣ እንጨት ነው፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ወደ እኔ አልተመለሳችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር “ከምቲ ንሰዶምን ንገሞራን ኣቐዲመ ዝገልበጥኩወን፥ ገልበጥኩኹም፤ ንስኻትኩም ከዓ ኻብ ሓዊ ኸም ዝተመንጠለ ትንታግ ኮንኩም፤ ግና ንስኻትኩም ናባይ ኣይተመለስኩምን” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ እግዚኣብሄር ንሶዶምን ጎሞራን ዝገልበጠን፡ ገልበጥኩኹም፡ ንስኻትኩም ከአ ካብ ሓዊ ኸም እተመንጠለ እያድኮንኩም። ግናኸ ንስኻትኩም ናባይ ኣይተመልስኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።