Amos 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ እቲ ንኣኽራን ዚፈጥርን ንፋስ ዚፈጥርን ንሰብ ሓሳባቱ እንታይ ምዃኑ ዚነግረሉን፡ ንግሆ ዜጸልምት ናብ ብራኸ ምድሪ ዚኣቱ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ስሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ ነጐድጓድን የሚያጸና፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ የመሢሕን ነገር ለሰው የሚነግር፥ ንጋትን ጭጋግ የሚያደርግ፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ የሚረግጥ፥ ስሙ ሁሉን የሚችል ጌታ እግዚአብሔር እኔ ነኝ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ተራሮችን የሠራ፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ የልቡንም አሳብ ለሰው የሚነግር፥ ንጋትን ጨለማ የሚያደርግ፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ የሚረግጥ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እነሆ፥ ተራሮችን የሠራ፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ የልቡንም ሐሳብ ለሰው የሚነግር፥ ንጋትን ጨለማ የሚያደርግ፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ የሚረግጥ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ ጌታ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ደረቱዋ ጊግሴዳዌ፥ ጫርኩዋካ መዳዌ፥ ባረ ዎዛና ቆፋ አሳዉ ቆንጭስያዌ፥ ዎንታ ፖኡዋ ማዉ ላምያዌ፥ ጋድያን ደእያ ቃ ደረቱዋ የያዌ፥ አዉ ሱንይ መና ጎዳ፥ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Deretuwaa giigisseeddawe, c'arkkuwaakka med'd'eeddawe, bare wozanaa k'ofaa asaw k'onc'c'issiyaawe, wontta poo'uwaa d'umaw laammiyaawe, gadiyaan de'iyaa d'ok'k'a deretuwaa yed'd'iyaawe, aw suntsay Med'inaa Godaa, Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Zumata ooththidaadey carkota medhdhidaadey ba qoppidayssa asas qonccisizay gallassa poo7o gede dhuman laammizay biitta bolla dhoqqasohon hemettizayssa sunththay GODAA Salo Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዙማታ ኦዳዴይ ጫርኮታ ሜዳዴይ ባ ቆፒዳይሳ ኣሳስ ቆንጪሲዛይ ጋላሳ ፖኦ ጌዴ ማን ላሚዛይ ቢታ ቦላ ቃሶሆን ሄሜቲዛይሳ ሱንይ ጎዳ ሳሎ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ደረታ ጊግስዳይ፥ ጫርኮ መዳይ፥ ባ ዎዛና ቆፋ አሳስ ቆንጭሰይ፥ ጋላሳ ፖኡዋ ማን ላመይ፥ ቢታ ቃ በሳታ ቦላ ሄመተይ፥ እያ ሱንይ ጎዳ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dereta giigisiday, carko medhiday, ba wozana qofaa asas qoncisey, gallasa poo7uwa dhuman laammey, biitta dhoqa bessata bolla hemetey, iya sunthay Godaa, Ubbaafe Wolqaama Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተራሮችን የሚሠራ፣ ነፋስን የሚፈጥር፣ ሐሳቡንም ለሰው የሚገልጥ፣ ንጋትን ጨለማ የሚያደርግ፣ የምድርንም ከፍታዎች የሚረግጥ፣ ስሙ የሰራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተራራዎችን የሠራ፥ ነፋሶችን የፈጠረ፥ ያሰበውን ነገር ለሰው የሚገልጥ፥ የቀኑን ብርሃን ወደ ጨለማ የሚለውጥ፥ በምድር ከፍታዎች ላይ የሚራመድ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእምባታት ዝሰርሐ፥ ንንፋሳት ከዓ ዝፈጠረ፥ ሓሳቡውን ንሰብ ዝነግር፥ ንወጋሕታ ፀልማት ዝገብር፥ ኣብ ልዕል ዝበለ ቦታታት ምድሪ እውን ዝረግፅ፥ ስሙ ኣምላኽ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ እቲ ኣኽራን ዚሰርሕ፡ ንፋስ ከአ ዚፈጥር፡ ንሰብ ድማ ሓሳቡ እንታይ ከም ዝኾነ ዚገልጸሉ፡ እቲ ንወጋሕታ ጸልማት ዚገብር፡ ኣብቲ ልዕል ዝበለ ቦታታት ምድሪውን ዚረግጽ፡ ስሙ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት እዩ።