Amos 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፍ ላም ድማ በታ ኣብ ቅድሚኣ ዘላ፡ በቲ ስንጥቆታት ክትወጹ ኢኹም። ናብ ቤተ መንግስቲ ድማ ደርብዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ዕራ​ቁ​ታ​ች​ሁን ያወ​ጡ​አ​ች​ኋል፤ እርስ በር​ሳ​ች​ሁም ትተ​ያ​ያ​ላ​ችሁ፤ በሬ​ማ​ንም ተራራ ትጣ​ላ​ላ​ችሁ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እያንዳንዳችሁ በየፊታችሁ በተነደለ ስፍራ ትወጣላችሁ፤ በሬማንም ትጣላላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እያንዳንዳችሁ እፊታችሁ ባለ በተነደለ ስፍራ በኩል ትወጣላችሁ፤ ወደ ሬማንም ትጣላላችሁ፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ኡባይካ ድርሳ ጾእያና ጎችና ከሲደ፥ ሄርሞነን ኦለታና” ያጊደ ጫቄዳ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte ubbaykka dirssaa s'oo'iyaanna goochchina kesiide, Hermmoonen olettana» yaagiide c'aak'k'eedda Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Inttefe issoy issoy intte matan diza lukora gooshetti gooshetti kezidi gede Herimoonen yegettana» gi caaqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴፌ ኢሶይ ኢሶይ ኢንቴ ማታን ዲዛ ሉኮራ ጎሼቲ ጎሼቲ ኬዚዲ ጌዴ ሄሪሞኔን ዬጌታና» ጊ ጫቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ኡባይ ድርሳ ፆኤራ ጎሸትድ፥ ከይድ፥ አርሞነ ሆለታና” ያግስ ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte ubbay dirsa xoo7era gooshetidi, keyidi, Armoone holetana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እያንዳንዳችሁ በቅጥሩ በተነደለው መሽሎኪያ ወደ ሬማንም ትጣላላችሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዳችሁ በአቅራቢያችሁ በሚገኘው መሹለኪያ ቀዳዳ ተጐትታችሁ በመውጣት ወደ ሃርሞን ትጣላላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትክን ነፍሲ ወከፍክን በቲ ኣብ ቅድመኽን ዝተነፀለ መንደቕ ክትወፃ ኢኽን፤ ናብ ሬማንውን ክትድርበያ ኢኽን፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትክን ነፍሲ ወከፍክን በቲ ፍሩስትኽ ኢልክን ኣብ ቀቅድሜኽን ክትወጻ፡ ናብ ሃርሞን ከአ ክትድርበያ ኢኽን፡ ይብል እግዚኣብሄር።