Amos 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክሳዕ ቀውዒ ገና ሰለስተ ወርሒ ምስ ተረፈ ዝናብ ካባኻትኩም ከልከልኩ፣ ኣብ ሓንቲ ኸተማውን ኣብ ካልእ ከተማ ኣይዘነብኩን፣ ሓደ ኽፋሉ ዝናም ዝዘነበሉ ኽፋል ድማ ኣይነቐጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መከር ሳይደርስ ገና ከሦስት ወር በፊት ዝናብን ከለከልኋችሁ፤ በአንድም ከተማ ላይ አዘነብሁ፤ በሌላውም ከተማ ላይ እንዳይዘንብ አደረግሁ፤ በአንድ ወገን ዘነበ፤ ያልዘነበበትም ወገን ደረቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መከር ሳይደርስ ገና ከሦስት ወር በፊት ዝናብ ከለከልኋችሁ፤ በአንድም ከተማ ላይ አዘነብሁ፥ በሌላውም ከተማ ላይ እንዳይዘንብ አደረግሁ፤ በአንድ ወገን ዘነበ፥ ያልዘነበበትም ወገን ደረቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እኔ ደግሞ መከር ሳይደርስ ገና ከሦስት ወር በፊት ዝናብ ከለከልኋችሁ፤ በአንድም ከተማ ላይ አዘነብሁ፥ በሌላውም ከተማ ላይ እንዳይዘንብ አደረግሁ፤ በአንድ ወገን ባለው መሬት ዘነበ፥ ባልዘነበበትም ወገን ያለው መሬት ደረቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካ ጫክያ ዎዲ ጋካናዉ ብሮ ሄዙ አግናይ ደእሽን፥ ታን ህንተንቶ እራ ተኣድ። ታን እት ካታማን እራ ቡክሳደ ሀራ ካታማን ቡከናዳን ድጋድ፤ እት ሾይቃን ቡኬዳ፤ ሀራ ቡክቤና ሾይቃይ ቃይ መሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsaa c'akkiyaa wodii gakkanaw biro heezzu aginay de'ishshin, taani hinttenttoo iraa te"aad. Taani itti kataman iraa bukissaade hara kataman bukkennaadan diggaad; itti shoyk'aan bukkeedda; hara bukkibeenna shoyk'ay k'ay meleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte kaththay gakkanaappe buro heedzdzu aginay dishin sinththata ta inttes iray bukkontta mala diggadis; issi kataman bukkishin hara kataman bukkontta mala diggadis; issi gaden bukkishin hankko issaa gaden iray dhayiin melides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ካይ ጋካናፔ ቡሮ ሄ ኣጊናይ ዲሺን ሲንታ ታ ኢንቴስ ኢራይ ቡኮንታ ማላ ዲጋዲስ፤ ኢሲ ካታማን ቡኪሺን ሃራ ካታማን ቡኮንታ ማላ ዲጋዲስ፤ ኢሲ ጋዴን ቡኪሺን ሃንኮ ኢሳ ጋዴን ኢራይ ዪን ሜሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካ ጫክያ ዎደይ ጋካናዉ ቡሮ ሄ አጌን ደእሽን፥ ታኒ ህንተዉ እራ ተቃስ። ታኒ እስ ካታማን እራ ቡክሳዳ ሀራ ካታማን ቡኮናዳ ድጋስ፤ እስ ጎሻን ቡክስ፤ ሀራ ጎሻይ ቃስ እራ ይድ መልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kathi cakiya wodey gakanaw buroo heedzu ageeni de7ishin, taani hintew ira teqas. Taani issi kataman ira bukisada hara kataman bukonnaada diggas; issi goshshan bukis; hara goshshay qassi ira dhayidi melis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“መከር ሊደርስ ሦስት ወር ሲቀረውም፣ ዝናብ ከለከልኋችሁ፤ በአንዱ ከተማ ላይ አዘነብሁ፤ በሌላው ላይ ግን እንዳይዘንብ አደረግሁ፤ አንዱ ዕርሻ ሲዘንብለት፣ ሌላው ዝናብ ዐጥቶ ደረቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዝመራችሁ ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ዝናብ እንዲቋረጥ አደረግሁ፤ በአንድ ከተማ ሲዘንብ በሌላው ከተማ እንዳይዘንብ አደረግሁ፤ ለአንዱ እርሻ ሲዘንብለት ሌላው እርሻ ዝናብ አጥቶ ደረቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ቀውዒ እንተይበፅሐ ቕድሚ ሰለስተ ወርሒ ዝናም ከላእኩኹም። ኣብ ልዕሊ ሓንቲ ኸተማ ኣዝነምኩ፤ ኣብታ ኻልእ ከተማ ግና ኣየዝነምኩን። ኣብ ሓደ ወገን ዘነመ፤ ኣብቲ ኻልእ ወገን ግና ኣይዘነመን፤ ስለዙይውን ሃጐጐ።
Amharic Tigrinya 2011
ብሃጉን ብዋግን ወቓዕኩኹም፡ ነቲ ብዙሕ ኣታኽልትኽን ኣታኽልቲ ወይንኹምን በለሳውትኹምን ኣዋልዕኩምን ኣንበጣ በልዖ። ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።