Amos 4:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብክርዳድን ብጭቃን ወቒዐኩም ኣለኹ። ኣታኽልትኹምን ኣታኽልቲ ወይንኹምን ኣእዋም በለስኩምን ኣውሊዕኩምን ምስ በዝሑ፡ መትሎ ስየ በሊዕዎም፤ ግናኸ ናባይ ኣይተመልስኩምን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአ​ባ​ርና በቸ​ነ​ፈር መታ​ኋ​ችሁ፤ አት​ክ​ል​ታ​ችሁ፥ ወይ​ና​ች​ሁና በለ​ሳ​ችሁ፥ ወይ​ራ​ች​ሁም ከበጀ በኋላ ተምች በላው፤ ይህም ሆኖ እና​ንተ ወደ እኔ አል​ተ​መ​ለ​ሳ​ች​ሁም፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዋግና በአረማሞ መታኋችሁ፤ የአታክልቶቻችሁንም ብዛት ወይኖቻችሁንም በለሶቻችሁንም ወይራዎቻችሁንም ተምች በልቶአል፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በዋግና በአረማሞ መታኋችሁ፤ የአታክልቶቻችሁንም ብዛት ወይኖቻችሁንም በለሶቻችሁንም ወይራዎቻችሁንም ተምች በላው፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ፥ “ታን ህንተ ካ ቦላን ሀርግያ የዳድ፤ ህንተ አታክልትያነ ህንተ ዎይንያ ቱራ፥ ህንተ ባላስያ ምነ ህንተ ዎጋራ ኡባ ቦሊ ሜዳ፤ ሽን ህንተ ሄዋንካ ታኮ ስምበይክታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday, «Taani hintte katsaa bollan harggiyaa yeddaad; hintte ataakilttiyaanne hintte woyniyaa turaa, hintte balasiyaa mitsaanne hintte wogaraa ubbaa boolii meedda; shin hintte hewaankka taakko simmibeykkita» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte kaththa melissiza harge ta kiittadis; intte intte atakiltenne woyne miththata, balasenne wogara miththata ubbaa booley mides; gido attiin intte haa taakko simmibeekketa» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ካ ሜሊሲዛ ሃርጌ ታ ኪታዲስ፤ ኢንቴ ኢንቴ ኣታኪልቴኔ ዎይኔ ሚታ፥ ባላሴኔ ዎጋራ ሚታ ኡባ ቦሌይ ሚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሃ ታኮ ሲሚቤኬታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ህንተ ካ ቦላ ሀርገ የዳስ፤ ህንተ አታክልትያ፥ ህንተ ዎይንያ ህንተ ባላስያነ ህንተ ሻማሆ ኡባ ቦለይ ምስ፤ ሽን ህንተ ሄሳንካ ታኮ ስምበከታ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani hinte kathaa bolla harge yeddas; hinte atakiltiya, hinte woyniya hinte balasiyanne hinte shamaho ubbaa booley mis; shin hinte hessanka taako simmibeketa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የአትክልትና የወይን ቦታዎቻችሁን ብዙ ጊዜ መታሁ፤ በዋግና በአረማሞም አጠፋኋቸው፤ አንበጦችም የበለስና የወይራ ዛፎቻችሁን በሉ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሰብላችሁን የሚያደርቅ ብርቱ ነፋስ ላክሁባችሁ፤ አትክልታችሁንና የወይን ተክላችሁን የበለስና የወይራ ዛፋችሁን ሁሉ አንበጣ በላው፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ብሃጕን ብሕሞድያን ወቓዕኩኹም፤ ንብዝሒ ኣትኽልትኻትኩምን ወይንኻትኩምን ኣዋልዕኹምን ኣንበጣ በልዖ፤ ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ብሃጉን ብዋግን ወቓዕኩኹም፡ ነቲ ብዙሕ ኣታኽልትኽን ኣታኽልቲ ወይንኹምን በለሳውትኹምን ኣዋልዕኩምን ኣንበጣ በልዖ። ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።