Amos 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓሰርተ ሰብኡት ኣብ ሓንቲ ቤት እንተ ተቐመጡ፡ ኪሞቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ይሆናል፤ ዐሥር ሰዎች በአንድ ቤት ውስጥ ቢቀሩ እነርሱ ይሞታሉ፤ የቀሩት ግን ይተርፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ይሆናል፤ አሥር ሰዎች በአንድ ቤት ውስጥ ቢቀሩ እነርሱ ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ይሆናል፤ ዐሥር ሰዎች በአንድ ቤት ውስጥ ቢቀሩ እነርሱ ይሞታሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ጎልያን ታሙ አሳይ አቶፐ፥ ኡንቱንቱካ ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti golliyaan tammu Asay attooppe, unttunttukka hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issi keeththan tammati attiko he attidaytikka hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሲ ኬን ታማቲ ኣቲኮ ሄ ኣቲዳይቲካ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ኬን ታሙ አስ አትኮ፥ ኤንትካ ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi keethan tammu asi attiko, entika hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በአንድ ቤት ውስጥ ዐሥር ሰዎች ቢቀሩ እነርሱም ይሞታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከአንድ ቤተሰብ ዐሥር ሰዎች ቢቀሩ እነርሱም እንኳ ይሞታሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ ክኸውን እዩ፦ ኣብ ሓንቲ ቤት ዓሰርተ ሰባት እኳ እንተ ተረፉ ኽሞቱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብ ሓንቲ ቤት ዓሰርተ ሰብ እኳ እንተ ተረፉ፡ ኪሞቱ እዮም።