Amos 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር በዚ ተነስሐ፡ እዚ እውን ኣይከውንን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ራራ፤ “ይህ ደግሞ አይሆንም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ ይህ ደግሞ አይሆንም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ “ይህ ደግሞ አይሆንም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ቃረቴዳ፥ ባረ ቆፋ ላሜዳ፤ ላሚደ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዌካ ቃይ ፖለተናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'inaa Goday k'aretteedda, bare k'ofaa laammeedda; laammiide Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Hawekka k'ay polettennawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA isttas mishettidi, «Hayssi ne be7izayssi polettenna» giidi taas yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ ኢስታስ ሚሼቲዲ፥ «ሃይሲ ኔ ቤኢዛይሲ ፖሌቴና» ጊዲ ታስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ቃትድ፥ “ሀይስ ፖለተና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Goday qadhetidi, “Haysi poletenna” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ ጌታ እግዚአብሔር ፣ “ይህም ደግሞ አይፈጸምም” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ራርቶላቸው “ይህም ደግሞ አይፈጸምም” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ በዝ ነገር እዙይ ተናስሐ፤ “እዙይውን ኣይኸውንን እዩ” ይብል ጐይታ እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር በዚ ተጣዕሰ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እዚውን ኣይኪኸውንን እዩ በለ።