Deuteronomy 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ድማ ከምዚ ኢልኩም መለስኩምኒ፡ ከምዚ ዝበልካዮ ምግባርና ጽቡቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እና​ን​ተም፦ ‘እና​ደ​ር​ገው ዘንድ የተ​ና​ገ​ር​ኸው ይህ ነገር መል​ካም ነው’ ብላ​ችሁ መል​ሳ​ችሁ ነገ​ራ​ች​ሁኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም። እናደርገው ዘንድ የተናገርኸው ይህ ነገር መልካም ነው ብላችሁ መለሳችሁልኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም፦ ‘እናደርገው ዘንድ የተናገርኸው ይህ ነገር መልካም ነው፥’ ብላችሁ መለሳችሁልኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተካ ታና፥ ‘ኑን ኦናዳን ኔን ጌዳዌ ሎአ’ ያጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hinttekka taana, ‹Nuuni ootsanaadan neeni geeddawe lo"a› yaageeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intteka, ‹Ne shiishshida qofay lo7o› gi ekkideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴካ፥ ‹ኔ ሺሺዳ ቆፋይ ሎኦ› ጊ ኤኪዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዛሪድ፥ “ነ ቆፋይ ሎኦ” ያግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte zaaridi, “Ne qofay lo77o” yaagideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም፣ “ይደረግ ዘንድ ያቀረብኸው ሐሳብ መልካም ነው” ብላችሁ መለሳችሁልኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተም ‘ያቀረብከው ሐሳብ መልካም ነው’ ብላችሁ መልስ ሰጥታችሁኝ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንስኻትኩም ድማ ‘እቲ ኽንገብሮ ዝነገርካና ነገር ፅቡቕ እዩ’ ኢልኩም መለስኩምለይ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ድማ፡ እቲ እተዛረብካዮ ነገር ምግባሩ ጽቡቕ እዩ፡ ኢልኩም መለስኩምለይ።