Deuteronomy 1:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ንሓለቓት ነገድኹም፡ ለባማትን ፍሉጣትን ወሲደ፡ ሓለቓ ሽሕ፡ ሓለቓ ሚእቲ፡ ሓለቓ ሓምሳ፡ ሓለቓ ዓሰርተ፡ ሹማምንቲ ኣብ ነገድኹም ኰይነ ሸመክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእናንተም ጥበበኞችና ዐዋቂዎች፥ አስተዋዮችም የሆኑትን ሰዎች ወሰድሁ፤ በእናንተም ላይ አለቆች፥ የሻለቆችም፥ የመቶ አለቆችም፥ የአምሳ አለቆችም፥ የዐሥር አለቆችም፥ ለፈራጆቻችሁም ጻፎች አድርጌ ሰየምኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጥበበኞችና አዋቂዎች የሆኑትን የነገዶቻችሁን አለቆች መረጥሁ፥ በእናንተም ላይ አለቆች የሻለቆችም የመቶ አለቆችም የአምሳ አለቆችም የአሥር አለቆችም ገዦችም በየነገዶቻቸው አደረግኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም ጥበበኞችና አዋቂዎች የሆኑትን የነገዶቻችሁን አለቆች ተቀበልኩ፥ በእናንተም ላይ የሺህ አለቆችም፥ የመቶ አለቆችም፥ የኀምሳ አለቆችም፥ የዐሥር አለቆችም ገዢዎችም በየነገዶቻቸው አደረግኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተ ዛርያፐ ዛርያፐ አዳ ኤራንቻነ ኦሱዋ ሜዚ ደእያ አሳቱዋ አካድ፤ ሻላቃ፥ ጼቱዋ ካፑዋ፥ እሻታሙዋ ካፑዋ፥ ታሙዋ ካፑዋነ ሞድያዋንታ ኦደ ህንተ ዛርያን ዛርያን ህንተ ቦላን ሱንድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani hintte zariyaappe zariyaappe aad'd'eeda eranchchanne oosuwaa meezii de'iyaa asatuwaa akkaad; shaalak'aa, s'eetuwaa kaappuwaa, ishatamuwaa kaappuwaa, tammuwaa kaappuwaanne mooddiyaawantta ootsaade hintte zariyaan zariyaan hintte bollan suntsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas issi issi qommofe intte dooridayta ooso losidayta, aadho eranchchatanne akeekizayta inttefe ekkada baggayta shaalaqata, baggayta mato halaqata, baggayta hamsa halaqatanne asira halaqata, baggayta qommota kaaleththiza halaqa histta shuumadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢሲ ኢሲ ቆሞፌ ኢንቴ ዶሪዳይታ ኦሶ ሎሲዳይታ፥ ኣ ኤራንቻታኔ ኣኬኪዛይታ ኢንቴፌ ኤካዳ ባጋይታ ሻላቃታ፥ ባጋይታ ማቶ ሃላቃታ፥ ባጋይታ ሃምሳ ሃላቃታኔ ኣሲራ ሃላቃታ፥ ባጋይታ ቆሞታ ካሌዛ ሃላቃ ሂስታ ሹማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ህንተ ኮቻፈ ጭንጫነ ቦንቸትዳ አሳታ ኤካዳ፥ ሻላቃ፥ ማቶ ሀላቃ፥ ሀምሳላቃነ አስራላቃ፥ ህንተና አይሰይሳታ ኦዳ ህንተ ቦላ ሹማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, taani hinte kochaafe cincanne bonchetida asata ekada, shaalaqa, mato halaqa, hamsalaqanne asiralaqa, hintena ayseysata oothada hinte bolla shuumas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እኔም የየነገዶቻችሁን አለቆች ጥበበኞችንና የተከበሩትን ሰዎች ተቀብዬ፣ ሻለቆች፣ መቶ አለቆች፣ አምሳ አለቆችና ዐሥር አለቆች እንዲሁም የየነገዱ ሹማምት በማድረግ በእናንተ ላይ ሥልጣን እንዲኖራቸው ሾምኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ከእያንዳንዱ ነገድ የመረጣችኋቸውን የሥራ ልምድ ያላቸውን ዐዋቂዎች መሪዎች ተቀብዬ ሾምኩላችሁ። ከእነርሱም አንዳንዶቹ የሺህ አለቆች፥ አንዳንዶቹ የመቶ አለቆች፥ አንዳንዶቹም የኀምሳና የዐሥር አለቆች ሆነው የተሾሙ ነበሩ። ለነገዶችም ሁሉ ሌሎችንም ሹማምንት ሾምኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሽዑ ነቶም ጥበበኛታትን ፈላጣትን ዝኾኑ ኣሕሉቕ ነገዳት መረፅኩ፤ ኣብ ልዕሌኹምውን ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሚእትን ኣሕሉቕ ሓምሳን ኣሕሉቕ ዓሰርተን ገይረ፥ ኣብ ልዕሌኹም ኣሕሉቕ ገበርኩዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሓላቑ ነገዳትኩም ጠቢባንን እተፈልጡን ሰባት ወሲደ፡ ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሚእትን ሓላቑ ሓምሳን ሓላቑ ዓሰርተን ኣብ ነገዳትኩም መኳንንቲ፡ ኣብ ልዕሌኹም ሓላቑ ገበርክምዎ።