Deuteronomy 1:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ድማ፡ ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚህበና ከረን ኣሞራውያን መጺእኩም ኣለኹም፡ በልኩኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም አልኋችሁ፦ አምላካችን እግዚአብሔር እስከ ሰጣችሁ እስከ አሞሬዎን ተራራ ኑ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም። አምላካችን እግዚአብሔር ወደሚሰጠን ወደ ተራራማው ወደ አሞራውያን አገር መጣችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም አልኋችሁ፦ ‘ጌታ አምላካችን ወደሚሰጠን ወደ ተራራማው ወደ አሞራውያን አገር መጣችሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ታን ህንተንቶ ሀዋዳን ያጋድ፤ ‘መና ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ላትስያ ደረትያ አሞረቱ ቢታ ሄኮ ሀእ ጋኬድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode taani hinttenttoo hawaadan yaagaad; ‹Med'inaa Godaa nu S'oossay nuuna laatissiyaa deretiyaa Amooretuu biittaa hekko ha"i gakkeeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani inttes, ‹Xoossay nuna laatissanaas qaala gelida shaara menththo gidida Amoore dere hekko gakkideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኢንቴስ፥ ‹ጾሳይ ኑና ላቲሳናስ ቃላ ጌሊዳ ሻራ ሜን ጊዲዳ ኣሞሬ ዴሬ ሄኮ ጋኪዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑና ላትስያ፥ ደረይ ዳርያ አሞረታ ቢታይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday nu Xoossay nuna laatisiya, derey dariya Amooreta biittay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም፣ እንዲህ አልኋችሁ፤ “አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጠን ወደ ኰረብታማው የአሞራውያን አገር ደርሳችኋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህ ብዬ ነገርኳችሁ፤ ‘እግዚአብሔር ሊያወርሰን የተሰፋ ቃል ወደገባልን ኮረብታማ ወደሆነችው ወደ አሞራውያን ምድር እነሆ፥ ደርሳችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ድማ ‘ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝህበና ደጕዓ ኣሞራውያን መፂእኹም ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011
በልኩኹም ድማ፡ ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚህበና ኸረን ኣሞራውያን መጻእኩም።