Deuteronomy 1:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፍኩም ድማ ናባይ ቀሪብኩም፡ ቅድሜና ሰባት ክንሰድድ ኢና፡ ንሳቶም ድማ ነታ ምድሪ ኺምርምሩና፡ ኣየናይ መገዲ ኸም እንኽተል፡ ኣየኖት ከተማታት ከም እንመጽእ ድማ ኪነግሩና እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ፦ ምድሪቱን እንዲሰልሉልንና እንወጣባት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንላክ አላችሁኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ። ምድሪቱን እንዲጎበኙልንና እንወጣበት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንስደድ አላችሁኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ፦ ‘ምድሪቱን እንዲሰልሉልንና እንወጣባት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንላክ’ አላችሁኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ ኡባይ ታኮ ዪደ ታና፥ ‘ሄ ቢታ ዎቺደ፥ ኑን ባናዉ በስያ ኦግያባነ፥ ኑን ገላና ካታማቱዋ ኦዱዋ ኑዉ አህያ አሳቱዋ ኑፐ ስንዉ የዶይተ’ ያጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte ubbay taakko yiide taana, ‹He biittaa wochchiide, nuuni baanaw bessiyaa ogiyaabaanne, nuuni gelana katamatuwaa oduwaa nuw ahiyaa asatuwaa nuuppe sintsaw yeddoytte› yaageeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte ubbatikka taakko yiidi, ‹He biittayn diza katamati ay malakko qasse nuna hee gaththana ogeykka ay mala ogekko bi wochchi simmidi nuus yootana asata nu garsafe ane dooroos› giidi tana oychchideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ኡባቲካ ታኮ ዪዲ፥ ‹ሄ ቢታይን ዲዛ ካታማቲ ኣይ ማላኮ ቃሴ ኑና ሄ ጋና ኦጌይካ ኣይ ማላ ኦጌኮ ቢ ዎቺ ሲሚዲ ኑስ ዮታና ኣሳታ ኑ ጋርሳፌ ኣኔ ዶሮስ› ጊዲ ታና ኦይቺዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ኡባይ ታኮ ይድ፥ “ሄ ቢታ ፆሞስድ፥ ኑ ባናዉ በሲያ ኦግያባነ ገላና ካታማታ ሀኖታ ነዉ ኤህያ አሳታ ኑፐ ስን የዶስ” ያግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte ubbay taako yidi, “He biitta xomoosidi, nu baanaw bessiya ogiyabanne gelana katamata hanota new ehiya asata nuupe sinthe yeddoos” yaagideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ሁላችሁ ወደ እኔ መጥታችሁ፣ “ምድሪቱን እንዲሰልሉልን ሰዎች አስቀድመን እንላክ፤ እነርሱም ወደዚያ የሚያደርሰንን መንገድና የምንሄድባቸውን ከተሞች በማጥናት ተመልሰው ይነግሩናል” አላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ነገር ግን እናንተ ወደ እኔ መጥታችሁ ‘ምድሪቱን የሚሰልሉ ሰዎችን በፊታችን እንላክ፤ እነርሱም ወደዚያች ምድር የሚያደርሰንን ትክክለኛ መንገድና ምን ዐይነት ከተሞችም እንዳሉ አጥንተው ሊነግሩን ይችላሉ’ አላችሁኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንስኻትኩም ከዓ፥ ኵልኻትኩም ናባይ መፂእኹም፥ ‘በየናይ መንገዲ ኸም እንድይብ፥ ናበየንአን ከተማታትውን ከም እንኣቱ ተመሊሶም ክነግሩና ነታ ሃገር ዝስልሉልና ቕድሜና ሰባት ንስደድ’ በልኩምኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ከአ፡ ኩልኹም ናባይ መጺእኩም፡ በየናይ መገዲ ኸም እንድይብ፡ ኣብ ኣየኖት ከተማታትውን ከም እንኣቱ፡ ተመሊሶም ኪነግሩና ነታ ሃገር ዚስልዩና ቅድሜና ሰባት ስደድ፡ በልኩምኒ።