Deuteronomy 1:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ቓል ድማ ደስ ኢሉኒ፡ ካባኻትኩም ድማ ዓሰርተው ክልተ ሰብኡት ወሲደ፡ ሓደ ካብ ነገድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያም ነገር ደስ አሰኘኝ፤ ከእናንተም ዐሥራ ሁለት ሰው ወሰድሁ፤ ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ ሰው ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያም ነገር ደስ አሰኘኝ፤ ከእናንተም አሥራ ሁለት ሰው መረጥሁ፤ ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ ሰው ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ነገሩ መልካም ሆኖ ታየኝ፥ ከእናንተም ዐሥራ ሁለት ሰው መረጥሁ፥ ከየነገዱ ሁሉ አንዳንድ ሰው ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄ ቆፋይ ታዉ ሎአ ማላቴዳ፤ ያትና፥ ህንተፐ ታማነ ላኡ አሳ፥ ዛርያፐ ዛርያፐ እት አሳ ዶራድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«He k'ofay taw lo"a malateedda; yaatina, hintteppe tammanne laa"u asaa, zariyaappe zariyaappe itti asaa dooraad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa histtanayssi taas lo7o misati beettiin intte garsafe qommaafe qommaafe issi issi as doorada tammanne nam7u asata yeddadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ሂስታናይሲ ታስ ሎኦ ሚሳቲ ቤቲን ኢንቴ ጋርሳፌ ቆማፌ ቆማፌ ኢሲ ኢሲ ኣስ ዶራዳ ታማኔ ናምኡ ኣሳታ ዬዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ቆፋይ ታዉ ሎኦ ዳንን፥ ህንተፈ ታማነ ናምኡ አሳ፥ ኮቻፈ ኮቻፈ እስ አስ ዶራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He qofay taw lo77o daanin, hintefe tammanne nam7u asi, kochaafe kochaafe issi asi dooras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም ሐሳብ መልካም መስሎ ታየኝ፤ እኔም ከእያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሰው በማድረግ ከእናንተ ዐሥራ ሁለት ሰዎች መረጥሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ይህንንም ማድረግ መልካም መስሎ ስለ ታየኝ ከእያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሰው በመምረጥ ዐሥራ ሁለት ሰዎችን ላክሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ነገር ባህ ኣበለኒ፤ ስለዙይ ከካብ ነገድ ሓደ ሰብ፥ ዓሰርተ ኽልተ ሰባት ካባኻትኩም ወሰድኩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ነገር እቲ ባህ ኣበለኒ እሞ፡ ካባኻትኩም ዓሰርተው ክልተ ሰብ፡ ከካብ ነገድ ሓደ ሰብኣይ፡ ወሰድኩ።