Deuteronomy 1:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዓመጽኩም እምበር፡ ክትድይቡ ኣይደለኹምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ወደ እርስዋ መውጣትንም እንቢ አላችሁ፤ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ላይም ዐመፃችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ላይ ዓመፃችሁ እንጂ ወደ እርስዋ መውጣትን እንቢ አላችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እናንተ ግን በጌታ በአምላካችሁ ትእዛዝ ላይ ዓመፃችሁ እንጂ ወደ እርሷ መውጣትን አልፈቀዳችሁም፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሽን ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዞ ማካሊደ፥ ከሰናን እጼድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Shin hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazoo makkaliide, kesennan is's'eeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Gido attiin GODAA intte Xoossaa azazo bolla makkallida gishshas he biittayo gelanaas koyibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጊዶ ኣቲን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ኣዛዞ ቦላ ማካሊዳ ጊሻስ ሄ ቢታዮ ጌላናስ ኮዪቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ህንተ ጎዳ ህንተ ፆሳ ኪታ እፃስ ግድ ያ ቦና እፅደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin hinte Godaa hinte Xoossaa kiitta ixas gidi yaa boonna ixideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ ግን ለመውጣት ፈቃደኞች አልነበራችሁም፤ በአምላካችን በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ ላይ ዐመፃችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ነገር ግን እናንተ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ላይ በማመፅ ወደዚያች ምድር መግባትን አልወደዳችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንስኻትኩም ግና ኽትድይቡ ኣይፈተኹምን፤ ኣብ ልዕሊ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ዓመፅኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና ክትድይቡ ኣይፈቶኹምን እሞ፡ ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣቤኹምዎ።