Deuteronomy 1:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናበይ ኢና ክንድይብ፧ ኣሕዋትና ከምዚ ብምባል ልብና ተስፋ ቆሪጾም፥ ህዝቢ ካባና ይዓቢን ይነውሕን፤ እተን ከተማታት ዓበይትን ክሳዕ ሰማይ ዝተኸበባን እየን፤ ብተወሳኺ ድማ ደቂ ዓናኪም ኣብኡ ረኣና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወዴት እንወጣለን? ሕዝቡ ታላቅና ብዙ ነው፤ ከእኛም ይጠነክራሉ፤ ከተሞቹም ታላላቆች፥ የተመሸጉም፥ እስከ ሰማይም የደረሱ ናቸው፤ የረዐይትንም ልጆች ደግሞ በዚያ አየናቸው ብለው ወንድሞቻችን ልባችንን አስፈሩት።’
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወዴት እንወጣለን? ሕዝቡ ብዙ ነው፥ ቁመቱም ከእኛ ይረዝማል፥ ከተሞቹም ታላላቆች የተመሸጉም እስከ ሰማይም የደረሱ ናቸው፥ የዔናቅንም ልጆች ደግሞ በዚያ አየናቸው ብለው ወንድሞቻችን ልባችንን አስፈሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወዴትስ እንወጣለን? ሕዝቡ ብዙ ነው፥ ቁመቱም ከእኛ ይረዝማል፥ ከተሞቹም ታላላቆች የተመሸጉም እስከ ሰማይም የደረሱ ናቸው፥ የዔናቅንም ልጆች ደግሞ በዚያ አየናቸው፥’ ብለው ወንድሞቻችን ልባችንን አወኩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ሀቃ ከሴቶ? ኑ እሻቱ “ሄ ጋድያን ደእያ አሳይ ኑፐ ዳሪኖነ አዱቂኖ። ካታማቱካ ግታነ ሳሉዋ ጋካናዉ ግምበቴዳዋንታ። ሄዋ ቦላካ ቃይ አናቀቱዋ ጌተትያ ዳሮ አዱሳ አሳቱዋ ያን በኤዶ” ያጊደ፥ ኑ ዎዛና እርጽሴድኖ ያጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni hak'a keseettoo? Nu ishatuu «He gadiyaan de'iyaa Asay nuuppe dariinonne aduk'k'iino. Katamatuukka gitanne saluwaa gakkanaw gimbbetteeddawantta. Hewaa bollakka k'ay Anaak'etuwaa geetettiyaa daro adussa asatuwaa yan be'eeddo» yaagiide, nu wozanaa irs's'iseeddino yaageeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
histtiin nu hee aazas bizonii? Nuni babboos; nuni kiittida asati heen diza asay wurikka minonne keehi adussata gididayssa qasseka istti diza katamata gimbey salo gakkidayssa nuus yootida; keehi adus gidida Enaaqe nayta be7ida› giidi zuuzumideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኑ ሄ ኣዛስ ቢዞኒ? ኑኒ ባቦስ፤ ኑኒ ኪቲዳ ኣሳቲ ሄን ዲዛ ኣሳይ ዉሪካ ሚኖኔ ኬሂ ኣዱሳታ ጊዲዳይሳ ቃሴካ ኢስቲ ዲዛ ካታማታ ጊምቤይ ሳሎ ጋኪዳይሳ ኑስ ዮቲዳ፤ ኬሂ ኣዱስ ጊዲዳ ኤናቄ ናይታ ቤኢዳ› ጊዲ ዙዙሚዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን ያ አይስ ባኔ? ኑ እሻት፥ ‘ሄ ቢታን ደእያ አሳት ኑፐ ዳሮሶናነ አዱቆሶና። ካታማትካ ግታነ ሳሎ ጋካናዉ ግምበትዳይሳታ። ሄሳ ቦላ ቃስ አናቀ ጌተትያ ዳሮ አዱሳ አሳታ ያን በእዳ’ ያግድ፥ ኑ ዎዛና ትልእስዶሶና” ያግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin yaa ayis baanee? Nu ishati, ‘He biittan de7iya asati nuupe daroosonanne aduqosona. Katamatika gitanne salo gakanaw gimbetidaysata. Hessa bolla qassi Anaaqe geetetiya daro adussa asata yan be7ida’ yaagidi, nu wozana til7isidosona” yaagideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታዲያ ወዴት መሄድ እንችላለን? ወንድሞቻችን፣ ‘ሰዎቹ ከእኛ ይልቅ ብርቱዎችና ቁመተ ረጃጅሞች፣ ከተሞቹም ትልልቆችና እስከ ሰማይ በሚደርስ ቅጥር የታጠሩ ናቸው፤ እንዲያውም በዚያ የዔናቅን ልጆች አይተናቸዋል’ ሲሉ እንድንፈራ አድርገውናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታዲያ እዚያ የምንሄደው ለምንድን ነው? እንፈራለን፤ የላክናቸውም ሰዎች በዚያ የሚኖሩት ሁሉ ብርቱዎችና በቁመታቸውም ከእኛ ይበልጥ ረጃጅሞች መሆናቸውን፥ እንዲሁም ርዝመታቸው እስከ ሰማይ የሚደርስ የግንብ ቅጽሮች ባሉአቸው ከተሞች የሚኖሩ መሆናቸውን ነገሩን፤ እጅግ ግዙፋን የሆኑ የዔናቅ ልጆችንም አይተዋል።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሕና እሞ ናበይ ክንድይብ? እቶም ህዝቢ ብዙሓት እዮም፤ ቁመቶምውን ካባና ዝነውሑ እዮም። እተን ከተማታት ድማ ዓበይትን ክሳዕ ሰማይ ዝበፅሓን ዝተዓረዳን እየን፤ ንደቂ ዔናቅውን ኣብኡ ረአናዮም፥ ኢሎም ኣሕዋትና ንልብና ኣፍርሕዎ’ በልኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሕና እሞ ናበይ ክንድይብ፡ እቲ ህዝቢ ኻባና ዚበዝሕን ዚነውሕን እዩ። እተን ከተማታት ድማ ዓበይቲ ኽሳዕ ሰማይ ዚበጽሓ እተዐርዳ እየን፡ ደቂ ዓናቅውን ኣብኡ ርኢና፡ ኢሎም ኣሕዋትና ንልብና ኣምከኽዎ።